Ezekiel 34:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጓሳ ስለ ዘይነበሮም ድማ ፋሕ በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በጎ​ችም እረ​ኛን በማ​ጣት ተበ​ተኑ፤ ለዱ​ርም አራ​ዊት ሁሉ መብል ሆኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እረኛንም በማጣት ተበተኑ፥ ለምድርም አራዊት ሁሉ መብል ሆኑ፥ ተበተኑም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እረኛ ስለ ሌለ ተበተኑ፥ ለምድርም አራዊት ሁሉ መብል ሆኑ፥ ተበተኑም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዉዲ ኡባይ ሄምያዌ ይና ላለቴድኖ፤ ባዙዋ ዶአቶ ኡባዉ ቁማ ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Wudii ubbay heemmiyaawe d'ayina laaletteeddino; bazzuwaa do'atoo ubbaw k'uma gideeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wudeti heenththanchchay baynda gishshas laalettida; laalettidayti wora do7atas quma gidida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዉዴቲ ሄንንቻይ ባይንዳ ጊሻስ ላሌቲዳ፤ ላሌቲዳይቲ ዎራ ዶኣታስ ቁማ ጊዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዶርሳት ኡባይ ሄምያ አስ ይን ላለትዶሶና፤ ባዞ ዶአታስ ካ ግድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dorsati ubbay heemmiya asi dhayin laaletidosona; bazzo do7atas kathi gididosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እረኛ የለምና ተበተኑ፤ በመበተናቸውም ለአራዊቱ ሁሉ መብል ሆኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በጎቹም እረኛ ስለሌላቸው ተበታተኑ፤ በመበታተናቸውም የምድር አራዊትም ቦጫጭቀው በሉአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጓሳ ስለ ዘይነበረን ፋሕ በላ፤ ንዅሎም ኣራዊት በረኻ ኸዓ መብልዕ ኮና፤ ፋሕውን በላ።
Amharic Tigrinya 2011
ጓሳ ስለ ዘይነበረን ፋሕ በላ፡ ንዂሎም ኣራዊት መሮር ከኣ ብልዒ ዀና፡ ፋሕውን በላ።