Ezekiel 36:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ድማ መንፈሰይ ኣብ ውሽጥኹም ከእትወኩም እየ፡ ብሕግታተይ ድማ ክመላለሱኹም እየ፡ ስርዓታተይ ድማ ሓልዉን ክትፍጽምዎን ኣለኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መንፈሴንም በውስጣችሁ አኖራለሁ፤ በትእዛዜም እንድትሄዱ አደርጋችኋለሁ፤ ፍርዴንም ትጠብቃላችሁ ታደርጉትማላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መንፈሴንም በውስጣችሁ አኖራለሁ በትእዛዜም አስሄዳችኋለሁ፥ ፍርዴንም ትጠብቃላችሁ ታደርጉትማላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መንፈሴን በውስጣችሁ አኖራለሁ፥ በትእዛዜ እንድትሄዱና ፍርዴን እንድትጠብቁ አደርጋችኋለሁ ትፈጽሟቸዋላችሁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ታ አያና ህንተ ግዶን ዎና፤ ያታደ ህንተ ታ ዎጋ ካላናዳንነ ታ ህግያ ምንሲደ ናጋናዳን ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani ta Ayaanaa hintte giddon wotsana; yaataade hintte ta wogaa kaallanaadaaninne ta higgiyaa minisiide naaganaadan ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani ta Ayana intte giddon ayssana; intte ta maaraa kaallana malanne ta wogaa minththi naagana mala ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ታ ኣያና ኢንቴ ጊዶን ኣይሳና፤ ኢንቴ ታ ማራ ካላና ማላኔ ታ ዎጋ ሚን ናጋና ማላ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ አያና ህንተ ግዶን ዎና፤ ታ ዎጋነ ታ ህግያ ናጋና መላ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta Ayyaana hinte giddon wothana; ta wogaanne ta higgiya naagana mela oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መንፈሴን በውስጣችሁ አሳድራለሁ፤ ሥርዐቴን እንድትከተሉና ሕጌን በጥንቃቄ እንድትጠብቁ አደርጋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መንፈሴን አሳድርባችኋለሁ፤ የሰጠኋችሁንም ሕግና ሥርዓት ሁሉ በጥንቃቄ መፈጸም እንድትችሉ አደርጋችኋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንመንፈሰይ ኣብ ውሽጥኹም ከሕድሮ፥ ብትእዛዘይ ከመላልሰኩም፥ ፍርደይ ከሐልወኩምን ከግብረኩምን እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ንመንፈሰይ ኣብ ውሽጥኹም ከሕድሮ፡ ብትእዛዘይ ከመላልሰኩም፡ ፍርደይ ከሐልወኩምን ከግብረኩምን እየ።