Ezekiel 36:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሓቂ ኢደይ ኣልዒለ፡ ኣብ ከባቢኹም ዘለዉ ኣህዛብ፡ ሕፍረቶም ክስከሙ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በዙሪያችሁ በአሉ አሕዛብ ላይ እኔ እጄን አነሣለሁ፤ እነርሱም ኀፍረታቸውን ይሸከማሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዙሪያችሁ ያሉ አሕዛብ ስድባቸውን በእርግጥ ይሸከማሉ ብዬ ምያለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በዙሪያችሁ ያሉ ሕዝቦች በእርግጥ ስድባቸውን ይሸከማሉ ብዬ እጄን አንስቻለሁ ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዩሹዋን ደእያ ካዉተቱ ኡባይ ቦረታናዋ ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ቱሙዋፐ ጫቃደ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yuushshuwaan de'iyaa kawutetsatuu ubbay borettanawaa taani Ubbaa Mooddiyaa Med'ina Goday tumuwaappe c'aak'k'aade oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani ta kushe denththada caaqqays; intte yuushon diza kawoteththata bolla naachcha qaalay yaana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ታ ኩሼ ዴንዳ ጫቃይስ፤ ኢንቴ ዩሾን ዲዛ ካዎቴታ ቦላ ናቻ ቃላይ ያና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ዩሹዋን ደእያ ካዎተት ኡባይ ካዉያናይሳ ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ህንተዉ ታ ኩሽያ ደንዳ ጫቃዳ ኦዳይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte yuushuwan de7iya kawotethati ubbay kawuyanaysa taani Ubbaa Haariya Goday hintew ta kushiya denthada caaqada odayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እጄን አንሥቼ እምላለሁ፤ በዙሪያችሁ ያሉ ሕዝቦች ዘለፋ ይወርድባቸዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእናንተ ዙሪያ የሚገኙ የጐረቤት አገሮች ሁሉ እንደሚዋረዱ፥ እኔ ልዑል እግዚአብሔር በፍጹም እምላለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣነ ኢደይ ኣልዒለ እየ፥ እዞም ኣብ ከባቢኹም ዘለዉ ኣህዛብ፥ ንሳቶም ነውሮም ክስከሙ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ኢደይ ኣልዒለ እየ፡ እዞም ኣብ ከባቢኹም ዘለዉ ህዝብታት ንሳቶም ነውሮም ኪስከሙ እዮም።