Ezekiel 37:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ህዝብኻ ምስ ተዛረቡኻ፡ እዚ ክትብል ከለኻ እንታይ ክትብል ከም እትደሊ ኸተርእየናዶ ኣይትደልን ኢኻ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሕዝብህም ልጆች፦ ይህ የምታደርገው ነገር ምን ማለት እንደ ሆነ አትነግረንምን? ብለው በተናገሩህ ጊዜ፥ አንተ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሕዝብህም ልጆች። ይህ የምታደርገው ነገር ምን ማለት እንደሆነ አትነግረንምን? ብለው በተናገሩህ ጊዜ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሕዝብህ ልጆች፦ “እነዚህ ለአንተ ምን እንደ ሆኑ አትነግረንምን?” ሲሉህ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ነ ቢታ አሳይ ኔና፥ ‘ሀዌ ኔን ኦያዌ አዬ? ኑዉ ብለ ኦዳ’ ያጊደ ኦችያ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ne biittaa Asay neena, ‹Hawe neeni ootsiyaawe ayee? Nuw biletsaa oda› yaagiide oochchiyaa wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ne dere nayti, ‹Hayssa ne ay gaana koyidaakko nuus yootikkii?› gi oychchiza wode,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኔ ዴሬ ናይቲ፥ ‹ሃይሳ ኔ ኣይ ጋና ኮዪዳኮ ኑስ ዮቲኪ?› ጊ ኦይቺዛ ዎዴ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ቢታ አሳይ ኔኮ፥ ‘ሀይስ ነ ኦይስ አይቤ? ኑስ ብርሸ ኦዳ’ ያግድ ኦይችኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne biitta asay neeko, ‘Haysi ne ootheysi aybee? Nuus birshethaa oda’ yaagidi oychiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የአገርህ ልጆች፣ ‘ይህስ ምን ማለትህ እንደ ሆነ አትነግረንምን?’ ብለው ሲጠይቁህ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝብህም ይህ ምን መሆኑን እንድትነግራቸው በሚጠይቁህ ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ደቂ ህዝብኻ ድማ፥ እዝ እትገብሮ ዘለኻ እንታይ ከም ዝኾነ፥ ሓሳብካዶ ኣይትገልፀልናን ኢኻ? ኢሎም ምስ ተዛረቡኻ፥
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ደቂ ህዝብኻ ድማ፡ በዝስ እንታይ ከም ዝዀነ ሓሳብካዶ ኣይትገልጸልናን ኢኻ ኢሎም ምስ ተዛረቡኻ፡