Ezekiel 37:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እተን እትጽሕፈለን በትሪ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቶም ኣብ ኢድካ ኪህልዋ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የምትጽፍባቸውም በትሮች በፊታቸው በእጅህ ውስጥ ይሆናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምትጽፍባቸውም በትሮች በዓይናቸው ፊት በእጅህ ውስጥ ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በላያቸው የምትጽፍባቸው በትሮች በዓይናቸው ፊት በእጅህ ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄ ኔን ኡንቱንቱ ቦላ ጻፌዳ ላኡ ጋትማቱዋ ኡንቱንቱ ስንን ኦይቃደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«He neeni unttunttu bolla s'aafeedda laa"u gatimatuwaa unttunttu sintsan oyk'k'aade,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne istta bolla xaafida guufeta istta sinththan oykka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ኢስታ ቦላ ጻፊዳ ጉፌታ ኢስታ ሲንን ኦይካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሄ ነ ኤንታ ቦላ ፃፍዳ ናምኡ ፃምአታ ኤንታ ስንን ኦይካዳ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“He ne enta bolla xaafida nam7u xam7ata enta sinthan oykada,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጻፍህባቸውን በትሮች ከፊት ለፊታቸው ያዝ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“የጻፍክባቸውንም ሁለቱን በትሮች በእጅህ ይዘህ ሕዝቡ እንዲያዩአቸው አድርግ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እቲ ዝፀሓፍካሉ በትሪ ድማ፥ ኣብ ቅድሚ ዓይኖም ኣብ ኢድካ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ዝጸሐፍካሉ ዕጨይቲ ድማ ኣብ ቅድሚ ዓይኖም ኣብ ኢድካ ኪኸውን እዩ።