Ezekiel 37:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በሎም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። እንሆ ንደቂ እስራኤል ካብቶም ዝኸድዎ ኣህዛብ ክወስዶም እየ፡ ካብ ኩሉ ሸነኽ ኣኪበ ናብ ምድሮም ከእትዎም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንተም እንዲህ ትላቸዋለህ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ የእስራኤልን ልጆች ከገቡባቸው ከአሕዛብ መካከል እወስዳለሁ፤ ከስፍራም ሁሉ እሰበስባቸዋለሁ፤ ወደ እስራኤልም ምድር አመጣቸዋለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንተም እንዲህ ትላቸዋለህ። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የእስራኤልን ልጆች ከሄዱባቸው ከአሕዛብ መካከል እወስዳለሁ ከስፍራም ሁሉ እሰበስባቸዋለሁ ወደ ገዛ ምድራቸውም አመጣቸዋለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንተም እንዲህ በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ የእስራኤልን ልጆች ከሄዱባቸው ሕዝቦች መካከል እወስዳለሁ፥ ከየስፍራውም እሰበስባቸዋለሁ፥ ወደ ገዛ ምድራቸውም አመጣቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “እስራኤልያ አሳ ኡንቱንቱ ቤዳ ካዉተቱዋ ግዶፐ ከሳና፤ ታን ኡንቱንታ ኡባ ሳፐ ሺሻደ፥ ኡንቱንቱ ቢታ ዛራደ አሀና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
unttuntta hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Israa'eeliyaa asaa unttunttu beedda kawutetsatuwaa giddoppe kessana; taani unttuntta ubba saappe shiishshaade, unttunttu biittaa zaaraadde ahana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni isttas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani Isra7eele asaa istti bida kawoteththata giddofe kessana; tani istta ubbasoppe shiishshada istta biitta zaara ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ኢስታስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ኢስቲ ቢዳ ካዎቴታ ጊዶፌ ኬሳና፤ ታኒ ኢስታ ኡባሶፔ ሺሻዳ ኢስታ ቢታ ዛራ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኦዳ። ታኒ እስራኤለ አሳ ኤንቲ ላለትዳ ካዎተታ ግዶፈ ከሳና፤ ታ ኤንታ ሺሻዳ፥ ኤንታ ቢታ ዛራዳ ኤሀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada oda. Taani Isra7eele asaa enti laaletida kawotethata giddofe kessana; ta enta shiishada, enta biitta zaarada ehana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህም በላቸው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ እስራኤላውያንን ከሄዱባቸው አሕዛብ መካከል አወጣቸዋለሁ፤ ከየስፍራው ሰብስቤ ወደ ገዛ ምድራቸው እመልሳቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ ልዑል እግዚአብሔር ሕዝቤን ሁሉ ከተበተኑባቸው ሕዝቦች መካከል በአንድነት ሰብስቤ ወደገዛ ምድራቸው መልሼ የማመጣቸው መሆኔን ንገራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካውን ንገሮም፦ እንሆ ኣነ ንደቂ እስራኤል፥ ካብ ማእኸል እቶም ከይዶምዎም ዘለዉ ህዝብታት ክወስድ፥ ካብ ኵሉ ወገን ክእክቦም ናብ ምድሮምውን ከእትዎም እየ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካውን ንገሮም፡ እንሆ፡ ኣነ ንደቂ እስራኤል ካብ ማእከል እቶ ከይዶምዎም ዘለዉ ህዝብታት ክወስድ፡ ካብ ኲሉ ወገን ክእክቦም ናብ ሃገሮምውን ከእትዎም እየ።