Ezekiel 37:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ባርያይ ዳዊት ድማ ኣብ ልዕሊኦም ኪነግስ እዩ። ኩሎም ድማ ሓደ ጓሳ ክህልዎም እዩ። ንሳቶም እውን ብሕግታተይ ኪመላለሱን ሕግታተይ ኪሕልዉን ኪገብርዎን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ባሪያዬም ዳዊት በላያቸው ንጉሥ ይሆናል፤ ለሁሉም አንድ እረኛ ይሆንላቸዋል፤ በፍርዴም ይሄዳሉ ትእዛዜንም ይጠብቃሉ፤ ያደርጓትማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባሪያዬም ዳዊት ንጉሥ ይሆናቸዋል፤ ለሁሉም አንድ እረኛ ይሆንላቸዋል፤ በፍርዴም ይሄዳሉ ትእዛዜንም ይጠብቃሉ ያደርጓትማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አገልጋዬ ዳዊት ንጉሥ ይሆናቸዋል፤ ሁሉም አንድ እረኛ ይኖራቸዋል፤ በፍርዴ ይሄዳሉ፥ ትእዛዜን ይጠብቃሉ ይፈጽሟቸዋልም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ “ታ ቆማይ ዳውት ኡንቱንቶ ካትያ ግዳና፤ ኡንቱንቶ ኡባዉ እት ሄንንቻ ጻላላይ ደአና። ኡንቱንቱ ታ ህግያ ካላና፤ ታ ዎጋካ ምንሲደ ናጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹ «Ta k'oomay Daawite unttunttoo kaatiyaa gidana; unttunttoo ubbaw itti hentsanchchaa s'alalay de'ana. Unttunttu ta higgiyaa kaallana; ta wogaakka minisiide naagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
« ‹Ta aylle Dawiti istta bolla kawotana; ubbaasikka issi heenththanchchay daana; istti ta wogaa kaallana; ta maaraakka minththi naagana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
« ‹ታ ኣይሌ ዳዊቲ ኢስታ ቦላ ካዎታና፤ ኡባሲካ ኢሲ ሄንንቻይ ዳና፤ ኢስቲ ታ ዎጋ ካላና፤ ታ ማራካ ሚን ናጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታ አይለይ ዳዊቲ ኤንታዉ ካዎ ግዳና፤ ኤንታ ኡባስ እስ ሄንንቾ ፃላል ዳና። ኤንቲ ታ ህግያ ካላና፤ ታ ዎጋ ምንድ ናጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ta aylley Dawiti enta kawo gidana; entaw ubbaas issi henthancho xalaali daana. Enti ta higgiya kaallana; ta wogaa minthidi naagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ባሪያዬ ዳዊት በላያቸው ይነግሣል፤ ሁሉም አንድ እረኛ ይኖራቸዋል፤ ሕጌን ይከተላሉ፤ ሥርዐቴንም በጥንቃቄ ይጠብቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደ አገልጋዬ እንደ ዳዊት ያለ ንጉሥ ይኖራቸዋል፤ በአንድ መሪ ሥር ተጠቃለው ሕጎቼንና ሥርዓቴን በታማኝነት ይፈጽማሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ባርያይ ከዓ ኣብ ልዕሊኣቶም ክነግስ፥ ንዅላቶም ድማ ሓደ ጓሳ ክኾኖም እዩ፤ ብፍርደይ ከዓ ኽመላለሱ፥ ንሕግጋተይውን ክሕልውዎን ክገብርዎን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ባርያይ ከኣ ኪነግሶም፡ ንዂላቶም ድማ ሓደ ጓሳ ኪዀኖም እዩ፡ ብፍርደይ ከኣ ኪመላለሱ፡ ንሕጋጋተይውን ኪሕልውዎን ኪገብርዎን እዮም።