Ezekiel 37:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከም ብሓድሽ ድማ፡ ብዛዕባ እዚ ኣዕጽምቲ እዚ ተነበ እሞ፡ በልዎም፡ ኣቱም ደረቕ ኣዕጽምቲ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱም እንዲህ አለኝ፥ “በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በላቸው፦ እናንተ የደረቃችሁ አጥንቶች ሆይ! የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም እንዲህ አለኝ። በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው። እናንተ የደረቃችሁ አጥንቶች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ሰሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም እንዲህ አለኝ፦ በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው፥ እናንተ የደረቃችሁ አጥንቶች ሆይ፥ የጌታን ቃል ሰሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀ መቀቶ ሀዋዳን ያጋደ ትምቢትያ ኦዳ፤ ‘ህንተኖ፥ መላ መቀቶ መና ጎዳ ቃላ ስስተ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I taana hawaadan yaageedda; «Ha mek'etsatoo hawaadan yaagaade timbbitiyaa oda; ‹Hinttenoo, mela mek'etsatoo Med'inaa Godaa k'aalaa sisite,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin izi tana, «Hayta ha meqeththatas tinbite yoota; ‹Intteno mela meqeththato, GODAA qaala siyite!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ኢዚ ታና፥ «ሃይታ ሃ ሜቄታስ ቲንቢቴ ዮታ፤ ‹ኢንቴኖ ሜላ ሜቄቶ፥ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ታኮ፥ “ሀ መቀታስ ሀይሳዳ ያጋዳ ትንብተ ኦዳ፤ ህንተኖ፥ መልዳ መቀቶ፥ ጎዳ ቃላ ስእተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I taako, “Ha meqethatas haysada yaagada tinbite oda; hinteno, melida meqethato, Godaa qaala si7ite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም እንዲህ አለኝ፤ “ለእነዚህ ዐጥንቶች ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘እናንት ደረቅ ዐጥንቶች፤ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱም እንዲህ አለ፦ “ለእነዚህ አጥንቶች እንዲህ ብለህ ትንቢት ተናገር፦ እናንተ ደረቅ አጥንቶች የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ኸዓ “ኣብ ልዕሊ እዞም ኣዕፅምቲ እዚኣቶም ተነበ፦ ኣቱም ንቑፃት ኣዕፅምቲ ቓል እግዚኣብሄር ስምዑ” ኢልካውን ንገሮም በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኸኣ፡ ኣብ ልዕሊ እዚ ዓጻጽምቲ እዚ ተነበ፡ ኣቱም ንቑጻት ዓጻጽምቲ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ ኢልካውን ንገሮም፡ በለኒ።