Ezekiel 38:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በሉ። ኦ ጎግ፡ ሓለቓ መስፍን መሸግን ቱባልን እንሆ፡ ኣንጻርካ ኣሎኒ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የሮስ፥ የሞሣሕና የቶቤል አለቃ ጎግ ሆይ! እነሆ! እኔ በአንተ ላይ ነኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሞሳሕና የቶቢል ዋነኛ አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የሮሽ፥ የሜሼኽና የቱባል አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ እኔ በአንተ ላይ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ላ ጎጋ፥ መሸካነ ቱባላ አሳዉ ዋና ካፖ፥ ታን ነዉ ሞርከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; Laa Googaa, Meshekanne Tubaala asaw waanna kaappoo, taani new morkke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni izas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Mesheekessinne Tubaales waanna halaqa gidida haysso Googe tani ne bolla dendadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ኢዛስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ሜሼኬሲኔ ቱባሌስ ዋና ሃላቃ ጊዲዳ ሃይሶ ጎጌ ታኒ ኔ ቦላ ዴንዳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኦዳ። ሞሳሀነ ቶቤላ ዋና ሀላቃ ግድዳ ጎገ ታ ነ ቦላ ደንዳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada oda. Mosahanne Tobeela waanna halaqa gidida Googe ta ne bolla dendas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህም በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የሞሳሕና የቶቤል ዋና አለቃ ጎግ ሆይ፤ ተነሥቼብሃለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ ልዑል እግዚአብሔር እርሱን የምቃወም መሆኔን ንገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በልውን፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣታ ጎግ ሓለቓ ሞሳሕን ቶቤልን ኣብ ክሳድካ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
በልውን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣታ ጎግ መስፍን ሮሽን ሜሴክን ቱባልን ኣብ ክሳድካ ኣሎኹ።