Ezekiel 38:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ክትትንስእን ከም ህቦብላ ክትመጽእን ኢኻ፡ ንስኻን ንዅሎም ጕጅለታትካን ምሳኻ ዘለዉ ብዙሓት ሰባትን ንምድሪ ንምሽፋን ከም ደበና ክትከውን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንደ ዝናም ትወጣለህ፤ እንደ ደመናም ምድርን ትሸፍን ዘንድ ትደርሳለህ፤ አንተም ከብዙ ሕዝብና ሠራዊት ጋር ትወድቃለህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንተም ትወጣለህ፥ እንደ ዐወሎ ነፋስም ትመጣለህ፤ አንተና ጭፍሮችህ ሁሉ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ምድርን እንደ ደመና ትሸፍናላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንተም ወደ ላይ ትወጣለህ፥ እንደ ማዕበል ትመጣለህ፤ አንተና ሠራዊትህ ሁሉ፥ ብዙ ሕዝብም ከአንተ ጋር ሆነው ምድርን እንደ ደመና ትሸፍናላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን፥ ነ ኦላንቻቱነ ኔናና ደእያ ዳሮ ካዉተቱ ጎትያዳን ደንዳና፤ ህንተ ሻርያዳን፥ ቢታ ካማና’ ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni, ne olanchchatuunne neenana de'iyaa daro kawutetsatuu gotiyaadan denddana; hintte shaariyaadan, biittaa kammana› » yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni, ne olanchchatinne nenara diza daro kawoteththati gote carko mala dendana; shaara mala intte biitta kammana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ፥ ኔ ኦላንቻቲኔ ኔናራ ዲዛ ዳሮ ካዎቴቲ ጎቴ ጫርኮ ማላ ዴንዳና፤ ሻራ ማላ ኢንቴ ቢታ ካማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ፥ ነ ኦላንቾትነ ኔራ ደእያ ዳሮ ካዎተት ጎተዳ ደንዳና፤ ህንተ ሻራዳ ቢታ ካማና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni, ne olanchotinne neera de7iya daro kawotethati goteda dendana; hinte shaarada biitta kammana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንተና ወታደሮችህ ሁሉ፣ ከአንተም ጋር ያሉት ብዙ ሕዝቦች እንደ ማዕበል ትወጣላችሁ፤ ምድርን እንደሚሸፍን ደመናም ትሆናላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱና ሠራዊቱ፥ እንዲሁም ከእርሱ ጋር ያሉ ብዙ ሕዝብ እንደ ማዕበል ሞገድ ሆነው ይመጣሉ፤ እንደ ደመናም ሆነው ምድሪቱን ይሸፍናሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻ ኽትድይብ፥ ከም ህቦብላ ንፋስ ከዓ ኽትመፅእ ኢኻ፤ ንስኻ ምስ ኵሉ ጭፍራታትካን፥ ምስቶም ምሳኻ ዘለዉ ብዙሓት ህዝብታትን፥ ከምቲ ንምድሪ ዝጕልብብ ደመና ኽትከውን ኢኻ።”
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻ ኽትድይብ፡ ከም ህቦብላ ንፋስ ከኣ ክትመጽእ ኢኻ፡ ንስኻ ምስ ኲሉ ጭፍራታትካን ምስቶም ምሳኻ ዘለዉ ብዙሓት ህዝብታትን ከምቲ ንምድሪ ዜጐልብብ ደበና ኽትከውን ኢኻ።