Ezekiel 4:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ፡ ደቂ እስራኤል ኣብ መንጎ እቶም ኣነ ዝሰጎሮም ኣህዛብ ርኹስ እንጌራኦም ኪበልዑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም፥ “እንዲሁ የእስራኤል ልጆች እነርሱን በምበትንባቸው በአሕዛብ መካከል ንጹሕ ያልሆነ እንጀራቸውን ይበላሉ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም። እንዲሁ የእስራኤል ልጆች እነርሱን በምበትንባቸው በአሕዛብ መካከል ርኩስ እንጀራቸውን ይበላሉ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም እንዲህ አለ፦ እንዲሁ የእስራኤል ልጆች ርኩስ ምግባቸውን በምበትንባቸው አገሮች መካከል ይበላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዌ እስራኤልያ አሳይ ታን ኡንቱንታ ላልያ ካዉተቱዋ ግዶን ደኢድ፥ ቱኔዳ ቁማ ማናዎ ማላታ” ያጌዳ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewe Israa'eeliyaa Asay taani unttuntta laaliyaa kawutetsatuwaa giddon de'iiddi, tuneedda k'umaa maanawoo malaataa» yaageedda Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAYKKA, «Hessa mala hanotan Isra7eele asay tani istta laallana kawoteththata giddon istti tuna kath maanayssas malata» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይካ፥ «ሄሳ ማላ ሃኖታን ኢስራኤሌ ኣሳይ ታኒ ኢስታ ላላና ካዎቴታ ጊዶን ኢስቲ ቱና ካ ማናይሳስ ማላታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስ እስራኤለ አሳይ ታ ኤንታ ላልያ ካዎተታ ግዶን ደእሸ፥ ቱንዳ ካ ማናዉ ደኤይሳስ ማላ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessi Isra7eele asay ta enta laaliya kawotethata giddon de7ishe, tunida kathi maanaw de7eysas malla” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ፣ “በዚህ ሁኔታ የእስራኤል ሕዝብ እነርሱን በምበትንበት በአሕዛብ መካከል ርኩስ ምግብ ይበላሉ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም፦ “ይህም እስራኤላውያንን በባዕድ አገሮች ሁሉ በምበትናቸው ጊዜ በሕግ የተከለከሉትን የረከሱ ምግቦች የሚመገቡ መሆናቸውን ያመለክታል” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ “ኣነ ንደቂ እስራኤል፥ ኣብ ማእኸል እቶም ኣነ ናብኣቶም ፋሕ ዘብሎም ህዝብታት ኮይኖም፥ ከምኡ ርኹስ እንጀራኦም ክበልዑ እዮም” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከኣ፡ ደቂ እስራኤልሲ፡ ኣብ ማእከል እቶም ኣነ ናብኦም ፋሕ ዘብሎም ህዝብታት ኰይኖም፡ ከምኡ ርኹስ እንጌራኦም ኪበልዑ እዮም፡ በለ።