Ezekiel 40:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ክሳዕ እቲ ኣብ ዙርያ እቲ ኣፍ ደገ ዘሎ ኣጸድ ስሳ እመት ዝቑመቱ ድንኳናት ማዕጾ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደጀ ሰላሙንም ሃያ ክንድ አድርጎ ለካ፤ በበሩም ደጀ ሰላም ዙሪያ አደባባይ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደጀ ሰላሙንም ሀያ ክንድ አድርጎ ለካ፤ በበሩም ደጀ ሰላም ዙሪያ አደባባይ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መተላለፊያውን ሀያ ክንድ አድርጎ ለካ፤ በበሩም መተላለፊያ ዙሪያ አደባባይ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ብታኒ ዳባባ ጼልያ ዉርሰ ክፍልያ ልክና 20 ዋ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He bitanii dabaabaa s'eelliyaa wurssetsa kifiliyaa likkina 20 wad'aa gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gelizaso penge yuushon diza ke7i ke7i uttida gimbeta ubbaa sinththan dizasoza wadhdhiin 20 wadha gidides; wadhettidaykka zagozappe sinththa baggara diza simerettizaso daaranchcha gakkanaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጌሊዛሶ ፔንጌ ዩሾን ዲዛ ኬኢ ኬኢ ኡቲዳ ጊምቤታ ኡባ ሲንን ዲዛሶዛ ዋን 20 ዋ ጊዲዴስ፤ ዋቲዳይካ ዛጎዛፔ ሲን ባጋራ ዲዛ ሲሜሬቲዛሶ ዳራንቻ ጋካናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ኡራይ ዳባባ ስንን ደእያ ዉርሰ ክፍልያ ዋን፥ ላታሙ ዋ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He uray dabaaba sinthan de7iya wursetha kifiliya wadhin, laatamu wadha gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በመግቢያው በር ዙሪያ ባሉት ወጣ ወጣ ባሉት ግንቦች ሁሉ ፊት ለፊት ያለውን ቦታ ለካ፤ ስድሳ ክንድም ነበር። የተለካውም ከአደባባዩ ፊት ለፊት እስካለው መተላለፊያ በረንዳ ድረስ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በስተመጨረሻ ያለው ክፍል ወደ አደባባዩ ያመራ ነበር፤ እርሱም ሲለካ ኻያ ክንድ ሆኖ ተገኘ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነተን ኣዕምዲ ተዛነብ ድማ ብዙርያኡ ኽሳዕ እቲ ኣፀድ ደገ ስሳ እመት ገበሮ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ኣዕኑድ ሰቕሰቕ ድማ ብዙርያኡ ኽሳዕ እቲ ዓንዲ ኣጸድ ደገ ስሳ እመት ገበሮ።