Ezekiel 41:11 — Compare Translations
9 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ማዕጾ እተን ጐድናዊ ክፍልታት ድማ ናብቲ ዝተረፈ ቦታ፡ እቲ ሓደ ማዕጾ ንሰሜን፡ እቲ ኻልእ ማዕጾ ድማ ንደቡብ ነበረ። ስፍሓት እቲ ዝተረፈ ቦታ ድማ ኣብ ዙርያኡ ሓሙሽተ እመት ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጓዳዎቹም መግቢያ ብቻውን ወደሚኖረው ስፍራ ነበረ፤ አንዱ ደጅ ወደ ሰሜን መንገድ፤ አንዱም ደጅ ወደ ደቡብ መንገድ፥ ብቻውን የሚኖረው ስፍራ ወርዱ አምስት ክንድ በዙሪያው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጓዳዎቹም መግቢያ በባዶው ስፍራ አንዱ በሰሜን በኩል አንዱም በደቡብ በኩል ነበረ፤ የባዶውም ስፍራ ወርድ ዙሪያው አምስት ክንድ ነበረ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካይሳ በሳፈ ኡሻቻንነ ሀድርሳ ባጋን ደእያ ክፍለታ ገልስያ ፐንገት ደኦሶና። ሄ ፐንገት እሶይ ቆሞ ባጋራ፥ እሶይ ቃስ ጋርሳ ባጋራ ደኤስ። ካይሳ በሳ ዩሹዋ ጋሰያ ባሱዋ ዳልጋተይ እቻሹ ዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kaysa bessaafe ushachaninne haddirsa baggan de7iya kifileta gelsiya pengeti de7oosona. He pengeti issoy qommo baggara, issoy qassi garsa baggara de7ees. Kaysa bessaa yuushuwa gasethiya baasuwa dalgatethay ichashu wadha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከክፍቱ ቦታ ግራና ቀኝ ወዳሉ ክፍሎች የሚያስገቡ በሮች ነበሩ። አንዱ በሰሜን በኩል ሲሆን፣ ሌላው በር ደግሞ በደቡብ በኩል ነው። ክፍቱን ቦታ ዙሪያውን የሚያገናኘው መሠረት ስፋቱ አምስት ክንድ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በቤተ መቅደሱ ጐን ያሉት ክፍሎች በሮቻቸው የሚከፈቱት ወደ ባዶው ቦታ አቅጣጫ ሲሆን አንዱ በሰሜን በኩል ሌላው ደግሞ በደቡብ በኩል ይከፈታል፤ የተተወውም ባዶ ቦታ ዙሪያው አምስት ክንድ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደገታት እተን ብጐኒ ዘለዋ ኽፍልታት ኣባይቲ ኸዓ፥ ናብቲ ጥራሑ ዝነብር ቦታታት፥ ሓንቲ ደገ ንሰሜን፥ ሓንቲ ኸዓ ንደቡብ ኣቢለን ነበራ፤ እቲ ጥራሑ ዘሎ ቦታ ኸዓ፥ ብዙርያኡ ወርዱ ሓሓሙሽተ እመት ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ደጌታት እተን ብጎቦ ዘለዋ ኽፍልታት ኣባይቲ ኸኣ ናብቲ ንኣምፉ ዚነብር ቦታታት፡ ሓንቲ ደገ ንሰሜን፡ ሓንቲ ኸኣ ንደቡብ ኣቢለን እየን። እቲ ንኣምፉ ዘሎ ቦታ ኸኣ ብዙርያኡ ወርዱ ሐሓሙሽተ እመት እዩ።