Ezekiel 41:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንውሓቱ ድማ ዓቀነ፡ ዕስራ እመት። ስፍሓቱ ድማ ኣብ ቅድሚ ቤተ መቕደስ ዕስራ እመት። ንሱ ድማ ከምዚ በለኒ፦ እዚ ቅድስና ቅዱሳን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በመቅደሱም ፊት ርዝመቱን አርባ ክንድ፥ ወርዱንም ሃያ ክንድ አድርጎ ለካና፥ “ይህ ቅድስተ ቅዱሳን ነው” አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በመቅደሱም ፊት ርዘመቱን ሀያ ክንድ ወርዱንም ሀያ ክንድ አድርጎ ለካና። ይህ ቅድስተ ቅዱሳን ነው አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በመቅደሱ ፊት ያለውን ርዝመቱን ሀያ ክንድ ወርዱንም ሀያ ክንድ አድርጎ ለካና፦ “ይህ ቅድስተ ቅዱሳን ነው” አለኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ እ ቆልኡዋ ልክና አዱሳተይ 20 ዋ፥ ጎምፓይካ 20 ዋ ግዴዳ። ሄዋፐ ጉይያን እ ታና፥ “ሀዌ ኡባፐ አያ ጌሻ ሳኣ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay I k'ol"uwaa likkina adusatetsay 20 wad'aa, gomppaykka 20 wad'aa gideedda. Hewaappe guyyiyaan I taana, «Hawe Ubbaappe Aad'd'iyaa Geeshsha Sa'aa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse izi qol7a wadhdhides; adussateththay 20 wadha, aahoteththaykka 20 wadha gidides. Hessafe guye izi tana, «Hayssi Ubbaafe Aadhdhiza Geeshshasoho» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ኢዚ ቆልኣ ዋዴስ፤ ኣዱሳቴይ 20 ዋ፥ ኣሆቴይካ 20 ዋ ጊዲዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ታና፥ «ሃይሲ ኡባፌ ኣዛ ጌሻሶሆ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ቆልአ ዋን፥ አዱሳተይ ላታሙ ዋ፥ ዳልጋተይ ላታሙ ዋ ግድስ። ሄሳፈ ጉየ፥ “ሀይስ ኡባፈ ጌሻ በሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I qol7a wadhin, adussatethay laatamu wadha, dalgatethay laatamu wadha gidis. Hessafe guye, “Haysi Ubbaafe Geeshsha Bessaa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም የውስጠኛውን መቅደስ ርዝመት ለካ፤ ሃያ ክንድ ነበር፤ ወርዱም የውጪውን ግድግዳ ጨምሮ ሃያ ክንድ ነበር፤ እርሱም፣ “ይህ ቅድስተ ቅዱሳን ነው” አለኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከመካከለኛው ክፍል ባሻገር ያለውን ውስጠኛ ክፍል ከማእዘን እስከ ማእዘን ሲለካ ርዝመቱ ኻያ ክንድ ወርዱም ኻያ ክንድ ሆነ፤ ከዚያም በኋላ “ይህ ቅድስተ ቅዱሳን ነው” አለኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ቕድሚ መቕደስ፥ ምንዋሑ ዕስራ እመት፥ ወርዱ ኸዓ ዕስራ እመት ኣመቶ፤ “እዚኣ እታ ቅድስተ ቅዱሳን እያ” ኸዓ በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ቕድሚ መቕደስ ምንዋሑ ዕስራ እመት፡ ወርዱ ኸኣ ዕስራ እመት ኣመቶ። እዚኣ እታ ቅድስተ ቅዱሳን እያ። ከኣ በለኒ።