Ezekiel 43:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣጽሪኻ ምስ ወዳእካ፡ መንቅብ ዘይብሉ ብዕራይ፡ መንቅብ ዘይብሉ ድዑል ድማ ካብ መጓሰ ኣምጽእ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ማንጻቱንም ከፈጸምህ በኋላ ነውር የሌለበትን ወይፈን፥ ከበጎችም ነውር የሌለበትን ጠቦት በግ ታቀርባለህ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ማንጻቱንም ከፈጸምህ በኋላ ነውር የሌለበትን ወይፈን ከመንጋውም የወጣውን ነውር የሌለበትን አውራ በግ ታቀርባለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ማንጻቱንም ከፈጸምህ በኋላ ከመንጋው ነውር የሌለበትን ወይፈንና ከመንጋው ነውር የሌለበትን አውራ በግ ታቀርባለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጌሽያዋ ፖላደ፥ ትላ ቦላና ደእያ እት ኮሩማነ ትላ ቦላና ደእያ እት ዶርሳ ኦርግያ አካደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Geeshshiyaawaa polaade, tilla bollaanna de'iyaa itti korumaanne tilla bollaanna de'iyaa itti dorssaa orggiyaa akkaade,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtada borey baynda diza issi wofanonne borey baynda diza issi dharsho ekkada,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስታዳ ቦሬይ ባይንዳ ዲዛ ኢሲ ዎፋኖኔ ቦሬይ ባይንዳ ዲዛ ኢሲ ርሾ ኤካዳ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጌሻ ስማዳ ቦረይ ባይና እስ ዎፋኖነ እስ ማራዘ ኤካዳ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Geeshsha simmada borey bayna issi wofaanonne issi maraze ekada,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ማንጻቱን ከፈጸምህ በኋላ፣ ከመንጋው እንከን የሌለባቸውን አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ ታቀርባለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህንን ሁሉ ከፈጸምክ በኋላ ነውር የሌለባቸውን አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ ከመንጋው ወስደህ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምፅራዩ ምስ ፈፀምካ፥ ጕድለት ዘይብሉ ዝራብዕ፥ ካብ ኣባጊዕውን ጕድለት ዘይብሉ ማጕላ ኽተቕርብ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
ምጽራዮም ምስ ፈጸምካ፡ ጒድለት ዜብሉ ዝራብዕ፡ ካብ ኣባጊዕውን ጒደሎ ዜብሉ ድዑል ከተቕርብ ኢኻ።