Ezekiel 44:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ግናኸ፡ ንዅሉ ዕዮ ኣገልግሎትን ኣብኣ ኺግበር ዘለዎ ዅሉን፡ ተዓዘብቲ ኣገልግሎት እታ ቤት ኰይነ ክሸሞም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ለአገልግሎቱ ሁሉና በእርሱ ውስጥ ለሚደረገው ሁሉ የቤቱን ሥርዐት ጠባቂዎች አደርጋቸዋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ለአገልግሎቱ ሁሉና በእርሱ ውስጥ ለሚደረገው ሁሉ የቤቱን ሥርዓት ጠባቂዎች አደርጋቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሆኖም ለአገልግሎቱ ሁሉና በእርሱ ውስጥ ለሚደረገው ሁሉ የቤቱን ሥርዓት ጠባቂዎች አደርጋቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶፐነ፥ ኡንቱንቱ ጌሻ ጎልያን አዎታናዳንነ አ ግዶን ኦናዉ ደእያ ኦሱዋ ኡባካ ኦናዳን፥ ታን ኡንቱንታ ሱንና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gidooppenne, unttunttu Geeshsha Golliyaan aawotanaadaaninne Aa giddon ootsanaw de'iyaa oosuwaa ubbaakka ootsanaadan, taani unttuntta suntsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gidikkoka istti Xoossa Keeththan aawatana malanne iza giddon ooththanaas diza ooso ubbaaka ooththana mala, tani istta sunththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዲኮካ ኢስቲ ጾሳ ኬን ኣዋታና ማላኔ ኢዛ ጊዶን ኦናስ ዲዛ ኦሶ ኡባካ ኦና ማላ፥ ታኒ ኢስታ ሱንና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ ኤንቲ ፆሳ ኬን አዋታናዳነ እያ ግዶን ኦናዉ ደእያ ኦሶ ኡባ ኦና መላ ታ ኤንታ ሹማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho enti Xoossa keethan aawatanadanne iya giddon oothanaw de7iya ooso ubbaa oothana mela ta enta shuumana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ያም ሆኖ የቤተ መቅደሱን ሥራ በኀላፊነት እንዲሠሩ፣ በውስጡ የሚከናወኑትንም ሥራዎች ሁሉ እንዲቈጣጠሩ አደርጋቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ በክህነት ሳይሆን በቤተ መቅደሱ ውስጥ ያለውን ሌላውን ተግባር ሁሉ እንዲያከናውኑ እመድባቸዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዅሉ ስራሓን፥ ነቲ ኣብኣ ዝግበር ኵሉን፥ ሓለውቲ እታ ቤት ክኾኑ ኽሓርዮም እየ።”
Amharic Tigrinya 2011
ንዂሉ ዕዮኣን ነቲ ኣብኣ ዚግበር ዘበለ ዂሉን ሓለውቲ እታ ቤት ኪዀኑ ኽምዝዞም እየ።