Ezekiel 44:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ ንልኡል እዩ፤ እቲ መስፍን፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እንጌራ ኪበልዕ ኣብኣ ተቐሚጡ ይቕመጥ፤ ብቐጽሪ እታ ኣፍ ደገ ኣትዩ ብመገዱ ክወጽእ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አለቃው ግን እርሱ በእግዚአብሔር ፊት እንጀራ ይበላ ዘንድ ይቀመጥባታል፤ በበሩ ይገባል፤ በዚያም መንገድ ይወጣል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አለቃው ግን እርሱ በእግዚአብሔር ፊት እንጀራ ይበላ ዘንድ ይቀመጥበታል፤ በበሩ ደጀ ሰላም መንገድ ይገባል በዚያም መንገድ ይወጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መስፍኑ ብቻ በጌታ ፊት ምግብ ለመብላት ይቀመጥበታል፤ በበሩ መተላለፊያ መንገድ ይገባል በዚያም መንገድ ይወጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶፐነ፥ እስራኤልያ ቄስያ ጻላላይ መና ጎዳ ስንን ኡክ ማናዉ ሄዋን ኡታና ዳንዳዬ። ፐንግያ ባራንዳና እ ገላናዉነ ከሳናዉ ዳንዳዬ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gidooppenne, Israa'eeliyaa k'eesiyaa s'alalay Med'inaa Godaa sintsan ukitsaa maanaw hewan uttana danddayee. Penggiyaa baranddaana I gelanawunne kesanaw danddayee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gidikkoka Isra7eele halaqay GODAA sinththan uketh maanaas hessan uttana dandayees. Penge daaranchchara izi gelanaassinne kezanaas dandayees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዲኮካ ኢስራኤሌ ሃላቃይ ጎዳ ሲንን ኡኬ ማናስ ሄሳን ኡታና ዳንዳዬስ። ፔንጌ ዳራንቻራ ኢዚ ጌላናሲኔ ኬዛናስ ዳንዳዬስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ እስራኤለ ሀላቃይ፥ ጎዳ ስንን ኡይ ማናዉ ያን ኡታናዉ ዳንዳኤስ። ፐንግያ ባራንዳራ እ ገላናዉነ ከያናዉ ዳንዳኤስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, Isra7eele halaqay, Godaa sinthan uythi maanaw yan uttanaw danda7ees. Pengiya barandaara I gelanawunne keyanaw danda7ees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእግዚአብሔር ፊት ይበላ ዘንድ በመግቢያው በር ገብቶ ውስጥ ሊቀመጥ የሚችለው ገዥው ራሱ ብቻ ነው፤ በመግቢያው መተላለፊያ በረንዳ እንደ ገባ መውጣትም የሚችለው በዚያው ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሆነ ሆኖ የሕዝቡ መሪ የተቀደሰውን የመሥዋዕት ኅብስት ለመብላት በዚያ መቀመጥ ይችላል፤ በመግቢያውም ክፍል ውስጠኛ ጫፍ በሚገኘው መተላለፊያ በኩል መግባትና መውጣት ይፈቀድለታል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ሓለቓ ድማ ኸም ሓለቓ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እንጀራ ኽበልዕ ኣብኣ ኽቕመጥ እዩ፤ ንሱ ብመንገዲ ደገ እታ ገበላ ኽአቱ፥ ብኣኣ ኣቢሉውን ክወፅእ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ መስፍንሲ፡ መስፍን ስለ ዝዀነ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እንጌራ ኺበልዕ፡ ኣብኣ ኪቕመጥ እዩ። ንሱ ብመገዲ ገበላ እታ ደገ ኺኣቱ ብእኣ ኣቢሉውን ኪወጽእ እዩ።