Ezekiel 45:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሻብዓይ መዓልቲ ናይታ ወርሒ ድማ ንዅሉ ዚጠፍእን ንጹህን ከምኡ ግበር። ስለዚ ነቲ ገዛ ከተዓርቕዎ ኣለኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከወሩም በሰባተኛው ቀን እንዲሁ አድርግ፤ ይኸውም ስለ ሳተውና ስለ በደለው ሁሉ ነው። እንዲሁ ስለ ቤቱ አስተስርዩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከወሩም በሰባተኛው ቀን እንዲሁ አድርግ፥ ይኸውም ስለ ሳተውና ስላላወቀው ሁሉ ነው። እንዲሁም ስለ ቤቱ አስተስርዩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከወሩም በሰባተኛው ቀን እንዲሁ አድርግ፥ ይኸውም ስለሚስተውና ስለየዋሁ ነው። እንዲሁም ስለ ቤቱም አስተስርዩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦንነ ቆፐናን ዎይ ኤራና ዪደ ኦዳ ናጋራ አቶ ጊሳናዉ፥ አግናዉ ላፑን ጋላሳን ሄዋዳንካ ኦ። ያታደ ጌሻ ጎልያ ቱናተፐ ጌሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ooninne k'oppennaan woy erana d'ayiide ootseedda nagaraa atto giissanaw, aginaw laappuntsa gallassan hewaadankka ootsa. Yaataade Geeshsha Golliyaa tunatetsaappe geeshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Oonikka qoppontta woykko erontta aggidi ooththida nagara atto giissanaas, aginaas laappunththa gallassan hessa malankka ooththa. Histtada Xoossa Keeththa tunateththafe geeshsha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦኒካ ቆፖንታ ዎይኮ ኤሮንታ ኣጊዲ ኦዳ ናጋራ ኣቶ ጊሳናስ፥ ኣጊናስ ላፑን ጋላሳን ሄሳ ማላንካ ኦ። ሂስታዳ ጾሳ ኬ ቱናቴፌ ጌሻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦንካ ቆፖና ዎይኮ ኤሮና ኦዳ ናጋራ አቶተስ፥ ሄ አጌናን ላፑን ጋላስ ሄሳዳ ኦ። ያታዳ ፆሳ ኬ ጌሻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Oonika qoponna woyko eronna oothida nagara atotethas, he ageenan laapuntho gallas hessada ootha. Yaatada Xoossa keetha geeshsha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንድ ሰው ሳያስብ ወይም ባለማወቅ ኀጢአት ቢሠራ፤ ወር በገባ በሰባተኛው ቀን ይህን ታደርጋለህ፤ በዚህ ዐይነት ለቤተ መቅደሱ ታስተሰርያላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ማንም ሆን ብሎ ባለማሰብ ወይም ባለማወቅ ስለ ሠራው ኃጢአት ሁሉ በሰባተኛው ቀን እንደዚሁ ታደርጋለህ፤ በዚህ ሁኔታ ቤተ መቅደሱ እንዲቀደስ ታደርጋለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብሻውዐይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ ድማ፥ ስለ እቲ ዝበደለን፥ ስለ እቲ ብገርሁ ዝሰሓተን፥ ከምኡ ኽትገብር ኢኻ፤ ነታ ቤትውን ከምኡ ኽትቢዘውዋ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
ብሳብዐይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ ድማ ስለ እቲ ብጌጋ ዝኣበሰን ስለ እቲ ግሩህን ከምኡ ኽትገብር ኢኻ። ነታ ቤትውን ከምኡ ኸተበጅውዋ ኢኹም።