Ezekiel 47:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፦ ከም ዓሰርተው ክልተ ነገድ እስራኤል እታ ሃገር እትወርስሉ ዶብ እዚ እዩ፦ ዮሴፍ ክልተ ኽፋል ይህልዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ርስት አድርጋችሁ ለዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ምድሪቱን የምትከፍሉበት ድንበር ይህ ነው። ለዮሴፍ ሁለት ዕጣ ይሆናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ርስት አድርጋችሁ ለአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ምድሪቱን የምትከፍሉበት ድንበር ይህ ነው። ለዮሴፍ ሁለት እድል ፈንታ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ርስት አድርጋችሁ ለዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ምድሪቱን የምትከፍሉበት ድንበር ይህ ነው። ለዮሴፍ ሁለት ድርሻ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “እስራኤልያ ዛረቶ ታማነ ላአቶ ቢታ ላታ ጋድያ ኦደ፥ ኔን ሻካና ዛዋይ ሀዋ። ዮሴፎ ዛረቶ ላኡ ሳማይ እመቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Israa'eeliyaa zaretoo tammanne laa"atoo biittaa laata gadiyaa ootsaade, neeni shaakana zaway hawaa. Yooseefo zaretoo laa"u saamay imetto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaa Haariza GODAY, «Isra7eele zaretas tammanne nam7atas biitta laata gade ooththada neni shaakkana zaway hayssa. Yooseefe zaretas nam7u gishay imetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ኢስራኤሌ ዛሬታስ ታማኔ ናምኣታስ ቢታ ላታ ጋዴ ኦዳ ኔኒ ሻካና ዛዋይ ሃይሳ። ዮሴፌ ዛሬታስ ናምኡ ጊሻይ ኢሜቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ታማነ ናምኡ እስራኤለ ዘረስ ላታ ቢታ ኦዳ፥ ነ ሻካና ዛዋይ ሀይሳ። ዮሰፋ ኮቻስ ናምኡ ሳም እመቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Tammanne nam7u Isra7eele zerethaas laata biitta oothada, ne shaakana zaway haysa. Yoosefa kochaas nam7u saami imeto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ምድሪቱን ርስት አድርገህ ለዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገድ የምታከፋፍሉባቸው ወሰኖች እነዚህ ናቸው፤ ዮሴፍ ሁለት ዕጣ ይኑረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ለዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገድ በርስትነት የምታካፍላቸው የመሬት ድንበር የሚከተለው ነው፤ የዮሴፍ ነገድ ሁለት ድርሻ ይኖረዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እታ ንዓሰርተ ኽልተ ነገድ እስራኤል ርስቲ ጌርኩም እትመቕልዎም ምድሪ፥ ወሰናታ እዙይ እዩ፤ ዮሴፍ ክልተ ዕፃ ኽረክብ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እታ ንዓሰርተው ክልተ ነገድ እስራኤል ርስቲ ጌርኩም እትመቕልዎም ምድሪ፡ ወሰናታ እዚ እዩ፡ ዮሴፍ ክልተ ዕጫ ኺረክብ እዩ።