Ezekiel 7:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ካባታቶም ዝሃድሙ ግና ክሃድሙን ኣብ ኣኽራን ከም ርግቢት ካብ ስንጭሮታት ኪዀኑን እዮም፣ ነፍሲ ወከፎም ድማ ብሰሪ ኣበሳኦም ኪሓዝኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእነርሱም የሚሸሹ ይድናሉ፤ መብረርን እንደሚማር ርግብም በተራራ ላይ ይሆናሉ፤ እኔም በኀጢአታቸው ሁሉ እገድላለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእነርሱም የሚሸሹ ይድናሉ በተራራም ላይ ይሆናሉ፤ እኔም በኃጢአታቸው ሁሉን እገድላለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእነርሱም የሚሸሹ ያመልጣሉ፥ እንደ ሸለቆ እርግቦች በተራራ ላይ ይሆናሉ፥ ሁሉም በኃጢአታቸው ላይ ያቃስታሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱፐ አቴዳዋንቱ፥ ደምባ ጋድያፐ ያሻን ባቃቴዳ ሀራጰቱዋዳን ባረንቱ ናጋራ ጋሱዋን ደርያ ቦላን ኦላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttuppe atteedawanttu, dembba gadiyaappe yashshan bak'ateedda harap'p'etuwaadan barenttu nagaraa gaasuwaan deriyaa bollan olana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isttafe kessi ekki attizayti shoobba giddofe gooddiin hirgishe piradhdhi biidi zumbulla bolla gugumiza haraphpheta mala bantta nagara gaason zilalishe zuma bolla daana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታፌ ኬሲ ኤኪ ኣቲዛይቲ ሾባ ጊዶፌ ጎዲን ሂርጊሼ ፒራ ቢዲ ዙምቡላ ቦላ ጉጉሚዛ ሃራጴታ ማላ ባንታ ናጋራ ጋሶን ዚላሊሼ ዙማ ቦላ ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ከስ ኤክድ አትዳይሳት፥ ዛንጋራፐ ያሻን ደረ ቦላ ፕራድ ከይዳ ሆለዳ፥ ባንታ ናጋራ ግሾ ደረ ቦላ ዘሌላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kessi ekidi attidaysati, zangaarape yashshan dere bolla piradhidi keyida holleda, banta nagaraa gisho dere bolla zeleelana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ተርፈው ያመለጡት ሁሉ በሸለቆ እንደሚኖሩ ርግቦች ስለ ኀጢአታቸው እያለቀሱ በተራራ ላይ ይሆናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሸለቆ ርግቦች ራሳቸውን ለማዳን ወደ ተራራ እንደሚወጡ እንዲሁም ከሰዎቹ መካከል ከሞት የተረፉ ካሉ በተራራ ላይ ተገኝተው በኃጢአታቸው ምክንያት እንደ ሸለቆ ርግቦች የሐዘን እንጒርጒሮ ያሰማሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ካብኣቶም ዘምለጡ ግና ኸምተን ርግቢታት ሽንጥሮ፥ ነፍሲ ወከፍ ብሓጢኣቶም እናቘዘሙ፥ ኣብ እምባታት ክኾኑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ካባታቶም ዘምለጡ ግና ኸምተን ርግብታት ሽንጭሮ፡ ነፍሲ ወከፍ ብኣበሳኦም እናቘዘሙ፡ ኣብ ኣኽራን ኪዀኑ እዮም።