Ezekiel 8:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣትየ ርኤኹ። እንሆ ድማ፡ ኵሉ ዓይነት ረሳሕ እንስሳን ጽዩፍ ኣራዊትን፡ ኵሎም ኣማልኽቲ ቤት እስራኤልን ኣብ ዙርያ እቲ መንደቕ ይፈስሱ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔም ገባሁና፥ እነሆ በግንቡ ዙሪያ ላይ የተንቀሳቃሾች አዕዋፍና እንስሳትን ምሳሌ ከንቱና ርኩስ የእስራኤልንም ቤት ጣዖታት ሁሉ ተሥለው አየሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔም ገባሁና እነሆ፥ በግንቡ ዙሪያ ላይ የተንቀሳቃሾችና የርኩሳን አራዊት ምሳሌ የእስራኤልንም ቤት ጣዖታት ሁሉ ተስለው አየሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔም ገባሁና አየሁ፥ እነሆ የሁሉም ዓይነት የሚሳቡ ነገሮች፥ የርኩሳን እንስሶች ምስሎችና የእስራኤል ቤት ጣዖታት ሁሉ በግንቡ ዙሪያ ተስለው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ግዶ ገላደ ጼልያ ዎደ፥ ጎዳ ቦላን ዩይ አደ ቢታና ጎሸትያ መታቱ ምስሊ፥ ጌሻ ግደና ዶአቱዋ ምስሊ ኡባይነ እስራኤልያ አሳ ኤቃቱዋ ኡባ ምስሊ ኩሜዳዋ በኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani giddo gelaade s'eelliyaa wode, godaa bollan yuuyyi aad'd'iide biittaana gooshettiyaa med'etatuu misilii, geeshsha gidenna do'atuwaa misilii ubbaynne Israa'eeliyaa asaa eek'atuwaa ubbaa misilii kumeeddawaa be'aad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tanikka gelada xeellishin tiran gooshettiza shemppora paxa diza medheteththatinne dumma dumma tuna do7ati ubbay, Isra7eele keeththaa eeqa xoossata misle ubbay gimbeza bolla yuuyi aadhdhanaas woocettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒካ ጌላዳ ጼሊሺን ቲራን ጎሼቲዛ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሜቴቲኔ ዱማ ዱማ ቱና ዶኣቲ ኡባይ፥ ኢስራኤሌ ኬ ኤቃ ጾሳታ ሚስሌ ኡባይ ጊምቤዛ ቦላ ዩዪ ኣናስ ዎጬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ግዶ ገላዳ ፄልያ ዎደ፥ ሄኮ፥ ሳአራ ጎሸትያ ዱማ ዱማ መተታ ምስለይ፥ ቱና ዶአታ ምስለይነ እስራኤለ አሳ ኤቃታ ኡባ ምስለይ ጎዳ ቦላ ዩይ አድ መት ኡትዳይሳ በአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta giddo gelada xeelliya wode, Heko, sa7ara gooshetiya dumma dumma medhetethata misiley, tuna do7ata misileynne Isra7eele asaa eeqata ubbaa misiley godaa bolla yuuyi aadhidi medheti uttidaysa be7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔም ገብቼ አየሁ፤ እነሆ በደረታቸው የሚሳቡ ፍጡራንና የርኩሳን አራዊት ዐይነት ሁሉ፣ የእስራኤልም ቤት ጣዖታት ሁሉ ዙሪያውን በግንቡ ላይ ተቀርጸው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔም ወደ ውስጥ ገብቼ ተመለከትኩ፤ በግንቡ ዙሪያ በደረታቸው የሚሳቡ ንጹሕ ያልሆኑ እንስሶችና የእስራኤል ሕዝብ ጣዖቶች ተስሎበት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣተኹ፤ እንሆ ኸዓ፥ ብዙሕ ምስሊ እቶም ለመም ዝብሉን፥ ርኹሳት እንስሳን፥ ኵሎም ጣዖታት ቤት እስራኤልን፥ ኣብ ዙርያ እቲ መንደቕ ተስኢሉ ረአኹ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቶኹን፡ እንሆ ኸኣ፡ ብዙሕ ምስሊ እቶም ዜጸይፉ ለመም ዚብሉን ርኹሳት እንስሳን ኲሎም ጣኦታት ቤት እስራኤልን ኣብ ወሰነወሰን እቲ መንደቕ ተስኢሉ ነበረ።