Ezekiel 8:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ እውን ከምዚ በለኒ፡ እንደገና ተነስሑ፡ ካብቲ ዝገብርዎ ዝዓበየ ፍንፉን ነገራት ክትዕዘቡ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱም፥ “ከዚያ የበለጠውን የሚያደርጉትን ታላቅ ኀጢአት ታይ ዘንድ ና” አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም። ደግሞ ተመልሰህ ከዚህ የበለጠውን የሚያደርጉትን ታላቅ ርኵሰት ታያለህ አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም “ተመልሰህ ከዚህ የበለጠ ታላቅ ርኩሰት ሲያደርጉ ታያለህ” አለኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ እ ታና፥ “ሄዋፐካ አያ እጸቴዳ ኤቃ ጎይኑዋ ኔን ብሮ በአና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka I taana, «Hewaappekka aad'd'iyaa is's'eteedda ek'k'aa goynnuwaa neeni biro be'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka izi tana, «Hessafekka aadhdhiza harassiza eeqa xoossatas istti goynnizayssa neni buro beyana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ኢዚ ታና፥ «ሄሳፌካ ኣዛ ሃራሲዛ ኤቃ ጾሳታስ ኢስቲ ጎይኒዛይሳ ኔኒ ቡሮ ቤያና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ታኮ፥ “ሀይሳፈ አያ እፀትዳ ኤቃ ጎይኖ ኔኒ ቡሮ በአና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I taako, “Haysafe aadhiya ixetida eeqa goyinno neeni buroo be7ana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደግሞም፣ “ከእነዚህ የባሰ አስጸያፊ ነገር ሲሠሩ ታያለህ” አለኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱም እንደገና “ከዚህም እንኳ የሚበልጥ አጸያፊ ነገር ሲያደርጉ ታያቸዋለህ” አለኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ኸዓ፥ “አረ ኻብዙይ ዝገድድ ዝገብርዎ ዘለዉ ርኽሰትውን ክትርኢ ኢኻ” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኸኣ፡ ኤረ ኻብዚ ዚገድድ ዚገብርዎ ዘለዉ ጽያፍውን ክትርኢ ኢኻ፡ በለኒ።