Ezra 1:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ከምዚ ይብል፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰማይ ንዅለን መንግስታት ምድሪ ሂቡኒ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ኣብ ይሁዳ ቤት ክሰርሓሉ ኣዘዘኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“የፋ​ርስ ንጉሥ ቂሮስ እን​ዲህ ይላል፦ የሰ​ማይ አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የም​ድ​ርን መን​ግ​ሥ​ታት ሁሉ ሰጥ​ቶ​ኛል፤ በይ​ሁ​ዳም ባለ​ችው በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ቤትን እሠ​ራ​ለት ዘንድ እን​ዳ​ስብ አደ​ረ​ገኝ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እንዲህ ይላል። የሰማይ አምላክ እግዚአብሔር የምድርን መንግሥታት ሁሉ ሰጥቶኛል፤ በይሁዳም ባለችው በኢየሩሳሌም ቤት እሠራለት ዘንድ አዝዞኛል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እንዲህ ይላል፦ “የሰማያት አምላክ ጌታ የምድርን መንግሥታት ሁሉ ሰጥቶኛል፥ በይሁዳም ባለችው በኢየሩሳሌም ቤት እንድሠራለት አዝዞኛል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ፓርሰ ካቲ ቂሮስ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘መና ጎዳይ ሳሉዋ ጾሳይ ሳኣ ካዉተቱዋ ኡባ ታዉ እሜዳ፤ ቃይ ይሁዳን ደእያ የሩሳላመን ታን አዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዳን ታና ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Paarise Kaatii K'iiroosi hawaadan yaagee; ‹Med'ina Goday saluwaa S'oossay sa'aa kawutetsatuwaa ubbaa taw immeedda; k'ay Yihudaan de'iyaa Yerusaalamen taani aw Geeshsha Golliyaa kees's'anaadan taana suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Paarise kawo Qiroosi awajjan kessida azazoy, «GODAA Salo Xoossay tana biitta kawoteththata ubbaa ayssana maata taas immides; Yuhuda biittan diza Xoossa Keeth Yerusalaamen ta izas keexxana mala azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፓሪሴ ካዎ ቂሮሲ ኣዋጃን ኬሲዳ ኣዛዞይ፥ «ጎዳ ሳሎ ጾሳይ ታና ቢታ ካዎቴታ ኡባ ኣይሳና ማታ ታስ ኢሚዴስ፤ ዩሁዳ ቢታን ዲዛ ጾሳ ኬ ዬሩሳላሜን ታ ኢዛስ ኬጻና ማላ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፋርሰ ካዎይ ቅሮስ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ጎዳይ፥ ሳሎ ፆሳይ ሀ ሳኣ ካዎተታ ኡባ ታዉ እሚስ። ቃስ ይሁዳን ደእያ የሩሳላመን እያዉ ኬ ኬፃና መላ ታና ሹምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Farse kawoy Qiroosi haysada yaagees; “Goday, salo Xoossay ha sa7aa kawotethata ubbaa taw immis. Qassi Yihudan de7iya Yerusalaamen iyaw keethe keexana mela tana shuumis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ የሚለው ይህ ነው፤ “ ‘የሰማይ አምላክ እግዚአብሔር የምድርን መንግሥታት ሁሉ ሰጥቶኛል፤ በይሁዳ ምድር በምትገኘው በኢየሩሳሌምም ለእርሱ ቤተ መቅደስ እንድሠራ አዝዞኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የፋርስ ንጉሠ ነገሥትም በዐዋጅ የሰጠው ትእዛዝ እንዲህ የሚል ነበር፦ “የሰማይ አምላክ እግዚአብሔር የዓለም ሁሉ ገዢ አድርጎኛል፤ እርሱም ቤተ መቅደስን በይሁዳ ምድር በምትገኘው በኢየሩሳሌም እንድሠራለት አዞኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣምላኽ ሰማይ እግዚኣብሄር፥ ኵለን መንግስታት ምድሪ ሂቡኒ፤ ንሱ ኸዓ ኣብታ ኣብ ይሁዳ ዘላ ኢየሩሳሌም ቤት ክሰርሐሉ ኣዘዘኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ከምዚ ይብል፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰማይ ኩለን መንግስትታት ምድሪ ሀበኒ፡ ንሱ ኸአ ኣብታ ኣብ ይሁዳ ዘላ ዮርሳሌም ቤት ክሰርሓሉ አዘዘኒ።