Ezra 1:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካባኻትኩም ካብ ኵሉ ህዝቡ መን ኣሎ፧ ኣምላኹ ምስኡ ይኹን፡ ናብታ ኣብ ይሁዳ ዘላ የሩሳሌም ደይብ፡ ነታ ኣብ የሩሳሌም ዘላ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ይሃንጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከሕ​ዝቡ ሁሉ በእ​ና​ንተ ዘንድ ማንም ቢሆን አም​ላኩ ከእ​ርሱ ጋር ይሁን፤ እር​ሱም በይ​ሁዳ ወዳ​ለ​ችው ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ይውጣ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ለሚ​ኖ​ረው አም​ላክ፥ ለእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤትን ይሥራ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሕዝቡ ሁሉ በእንናተ ዘንድ ማንም ቢሆን አምላኩ ከእርሱ ጋር ይሁን፥ እርሱም በይሁዳ ወዳለችው ወደ ኢየሩሳሌም ይውጣ፥ በኢየሩሳሌምም ለሚኖረው አምላክ፥ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ቤት ይሥራ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከሕዝቡ ሁሉ ማንም በእናንተ ውስጥ የሚኖር አምላኩ ከእርሱ ጋር ይሁን፥ እርሱም በይሁዳ ወዳለችው ወደ ኢየሩሳሌም ይውጣ፥ የጌታ የእስራኤል አምላክን ቤት ይሥራ፥ እርሱም በኢየሩሳሌም ያለ አምላክ ነው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳ አሳ ግዴዳ ኦንነ ያ ቦ። አ ጾሳይ አናና ግዶ! ህንተንቱ ይሁዳን ደእያ የሩሳላመ ቢደ፥ ያን የሩሳላመን ደእያ መና ጎዳ፥ እስራኤልያ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ዛረደ ኬጽተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossaa asaa gideedda ooninne yaa bo. Aa S'oossay aanana gido! Hinttenttu Yihudaan de'iyaa Yerusaalame biide, yaan Yerusaalamen de'iyaa Med'inaa Godaa, Israa'eeliyaa S'oossaa Geeshsha Golliyaa zaaretsiide kees's'ite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte giddofe Xoossa as gididayssara Xoossi gido; Yuhuda deren diza Yerusalaame katama biidi GODAA Isra7eele Xoossa Keeththaa keexxo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ጊዶፌ ጾሳ ኣስ ጊዲዳይሳራ ጾሲ ጊዶ፤ ዩሁዳ ዴሬን ዲዛ ዬሩሳላሜ ካታማ ቢዲ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ኬ ኬጾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳ አስ ግድዳ ኦንካ ያ ቦ፤ እያ ፆሳይ እያራ ግዶ! ህንተ ይሁዳን ደእያ የሩሳላመ ብድ፥ ያን የሩሳላመን ጎዳ፥ እስራኤለ ፆሳ ኬ ዛሪድ ኬፆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossa asi gidida oonika yaa boo; iya Xoossay iyara gido! Hinte Yihudan de7iya Yerusalaame bidi, yan Yerusalaamen Godaa, Isra7eele Xoossaa keethaa zaaridi keexo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሕዝቡ መካከል በእናንተ ዘንድ የሚኖር ማናቸውም ሰው አምላኩ ከእርሱ ጋር ይሁን፤ በይሁዳ ወደምትገኘው ወደ ኢየሩሳሌም ይውጣና በዚያ ለሚኖረው አምላክ፣ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ይሥራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእናንተ መካከል የእግዚአብሔር ሕዝብ የሆነ ሁሉ፥ አምላኩ ከእርሱ ጋር ይሁን፤ በይሁዳ ወደሚገኘው ወደ ኢየሩሳሌም ይውጣና የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ይሥራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ዝኾነ ይኹን ካብ ህዝቡ ኣብ ማእኸልኩም ዘሎ ኸዓ ኣምላኹ ምስኡ ይኹን። ነቲ ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነብር ኣምላኽ እስራኤል፥ ቤት ክሰርሐሉ ናብታ ኣብ ይሁዳ ዘላ ኢየሩሳሌም ይደይብ።
Amharic Tigrinya 2011
ዝኾነ ይኹን ካብ ህዝቡ ኣብ ማእከልኮም ዘሎ ኸአ ኣምላኹ ምስኡ ይኹን። ነቲ ኣብ ዮርሳሌም ዚነብር ኣምላኽ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ቤት ኪሰርሓሉ ናብታ ኣብ ይሁዳ ዘላ ዮርሳሌም ይደይብ።