Ezra 1:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ዝዀነ ይኹን ቦታ ከም ጓና ዚጸንሕ ድማ፡ ብዘይካ እቲ ኣብ የሩሳሌም ዘላ ቤት ኣምላኽ ብፍቓድ ዚቐርብ መስዋእቲ፡ እቶም ሰብ ስፍራኡ ብብሩርን ብወርቅን ብሃብትን ብጥሪትን ይሕግዝዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በስ​ደት በሚ​ኖ​ር​ባ​ቸው ከተ​ሞች ሁሉ ለቀ​ረው ሰው ሁሉ የሀ​ገሩ ሰዎች በብ​ርና በወ​ርቅ፥ በዕ​ቃም፥ በእ​ን​ስ​ሳም ይር​ዱት፤ ይህም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ላለው ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት በፈ​ቃ​ዳ​ቸው ከሚ​ያ​ቀ​ር​ቡት ሌላ ይሁን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሚኖርበትም ስፍራ ሁሉ ለቀረው ሰው የአገሩ ሰዎች በብርና በወርቅ በዕቃም በእንስሳም ይርዱት፤ ይህም በኢየሩሳሌም ላለው ለእግዚአብሔር ቤት በፈቃዳቸው ከሚያቀርቡት ሌላ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከሁሉም ስፍራዎች የተረፈው ሁሉ መፃተኛ ሆኖ በሚኖርበት የሰፈሩ ሰዎች በብርና በወርቅ በዕቃም በእንስሳም ይርዱት፥ ይህም በኢየሩሳሌም ላለው ለእግዚአብሔር ቤት በፈቃዳቸው ከሚያቀርቡት መባ ጋር ይሁን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዱማ ዱማ ቢታን ደእያ አሳይ ኡባይ አይሁዳቱዋፐ አቴዳዋንቱ ብራ፥ ዎርቃ፥ ዱማ ዱማ ሚሻቱዋነ መህያ እሚደ ማድኖ፤ ቃይ የሩሳላመን ደእያ ጾሳ ጎለውካ ባረንቱ ሸንያን እምያ እሞታ እምኖ’ ያጌዳ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Dumma dumma biittan de'iyaa Asay ubbay Ayhudatuwaappe atteedawanttu biraa, work'k'aa, dumma dumma miishshatuwaanne mehiyaa immiide maaddino; k'ay Yerusaalamen de'iyaa S'oossaa Gollewukka barenttu sheniyaan immiyaa imotaa immino› yaageedda» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayqoppe attidi ba dere simmizaytas heen ba dizason attizayti Yerusalaamen diza Xoossa Keeththaa keexos immiza imotaappe bollara bira, worqqa, Mehetanne hara miishshata gujji imon maaddetto; hessika istti bantta dosan immiza imota gido» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይቆፔ ኣቲዲ ባ ዴሬ ሲሚዛይታስ ሄን ባ ዲዛሶን ኣቲዛይቲ ዬሩሳላሜን ዲዛ ጾሳ ኬ ኬጾስ ኢሚዛ ኢሞታፔ ቦላራ ቢራ፥ ዎርቃ፥ ሜሄታኔ ሃራ ሚሻታ ጉጂ ኢሞን ማዴቶ፤ ሄሲካ ኢስቲ ባንታ ዶሳን ኢሚዛ ኢሞታ ጊዶ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዱማ ዱማ ቢታን ደእያ አሳ ኡባይ አይሁደታፐ አትዳይሳት ብራ፥ ዎርቃ፥ ዱማ ዱማ ሚሸታነ መሄ እምድ ማዶ፤ ቃስ የሩሳላመን ደእያ ፆሳ ኬ ባንታ ዶሳን እምያ እሞታ ቦላ ጉጅድ እሞ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dumma dumma biittan de7iya asa ubbay Ayhudetape attidaysati bira, worqa, dumma dumma miishetanne mehe immidi maaddo; qassi Yerusalaamen de7iya Xoossaa keethaa banta dosan immiya imota bolla gujidi immo” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ባሉበት ስፍራ የሚቀሩ በየትኛውም አገር የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ በኢየሩሳሌም ለሚገኘው የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ስጦታ እንዲሆን በበጎ ፈቃድ ከሚያቀርቡት መባ በተጨማሪ ብርና ወርቅ፣ ዕቃና እንስሳ በመስጠት ይርዷቸው።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነዚህ ከሞት የተረፉት ሰዎች በሚመለሱበት ጊዜ በአካባቢአቸው የሚኖሩ ሰዎች ብርና ወርቅ፥ ዕቃና የጭነት ከብቶች ይርዱአቸው፤ ይህም በኢየሩሳሌም ለሚገኘው ቤተ መቅደስ በፈቃዳቸው ከሚሰጡት መባ ሌላ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣብ ኵለን ቦታታት ስደቱ ንዝተረፈ ዅሉ ሰብ ድማ፥ ብዘይ ሰብ እታ ቦታ፥ ብዘይ እቲ ብፍቓዶም ነቲ ኣብ ኢየሩሳሌም ዘሎ ቤት ኣምላኽ ዝወሃብ፥ ብብሩርን ብወርቅን ብገንዘብን ብእንስሳን ይሓግዝዎ።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ኩለን ቦታ ሰደቱ ንዝተረፈ ዘበለ ሰብ ድማ፡ እቶም ሰብ እታ ቦታ፡ ብጀካ እቲ ብፍቓዶም ነቲ ኣብ ዮርሳሌም ዘሎ ቤት ኣምላኽ ዚወሀብሲ፡ ብብሩርን ብወርቅን ብገንዘብን ብእንስሳን ይሐግዝዎ።