Ezra 1:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ ርእስታት ዓሌታት ይሁዳን ብንያምን፡ ካህናትን ሌዋውያንን ምስ ኵሎም እቶም ኣምላኽ ዘተንስኦም መንፈሶም፡ ነታ ኣብ የሩሳሌም ዘላ ቤት እግዚኣብሄር ኪሰርሑ ደየቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የይ​ሁ​ዳና የብ​ን​ያም የአ​ባ​ቶች ቤቶች አለ​ቆ​ችም፥ ካህ​ና​ቱም፥ ሌዋ​ው​ያ​ኑም፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ያለ​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት ለመ​ሥ​ራት ይወጡ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈ​ሳ​ቸ​ውን ያነ​ሣ​ሣው ሁሉ ተነሡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የይሁዳና የብንያም የአባቶች ቤቶች አለቆችም፥ ካህናቱም፥ ሌዋውያኑም፥ በኢየሩሳሌም ያለውን የእግዚአብሔርን ቤት ለመሥራት ይወጡ ዘንድ እግዚአብሔር መንፈሳቸውን ያነሣሣው ሁሉ ተነሡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር መንፈሳቸውን ያነሣሣው የይሁዳና የብንያም የአባቶች አለቆች፥ ካህናቱና ሌዋውያኑም ሁሉ ለመሄድና በኢየሩሳሌም ያለውን የጌታን ቤት ለመሥራት ተዘጋጁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ይሁዳ ዛራቱነ ቢንያማ ዛራቱዋ ካፓቱ፥ ቄሳቱ ነ ሌዋቱ፥ ቃይ ጾሳይ ኡንቱንቱ ዎዛና ደንዳ ኡባቱ የሩሳላመን መና ጎዳ ጎልያ ኬጻናዉ ባናዉ ደንዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Yihudaa zaratuunne Biiniyaama zaratuwaa kaappatuu, k'eesatuu nne Leewatuu, k'ay S'oossay unttunttu wozanaa dentsetseedda ubbatuu Yerusaalamen Med'ina Godaa Golliyaa kees's'anaw baanaw denddeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Yuhudanne Biniyaame zereththata daannati, qeeseti, Lewetinne Xoossay wozina denththeththida asay wuri simmi baanaassinne Yerusalaamen diza Xoossa Keeththa zaari keexxana giigetti dendida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ዩሁዳኔ ቢኒያሜ ዜሬታ ዳናቲ፥ ቄሴቲ፥ ሌዌቲኔ ጾሳይ ዎዚና ዴንዳ ኣሳይ ዉሪ ሲሚ ባናሲኔ ዬሩሳላሜን ዲዛ ጾሳ ኬ ዛሪ ኬጻና ጊጌቲ ዴንዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ይሁዳነ ብንያመ ኮቸ ሀላቃት፥ ካህነትነ ሌወት፥ ቃስ ፆሳይ ኤንታ ዎዛና ደንዳ ኡባይ የሩሳላመን ጎዳ ፆሳ ኬ ኬፃናዉ ባናዉ ደንድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Yihudanne Biniyaame koche halaqati, kahinetinne Leeweti, qassi Xoossay enta wozanaa denthethida ubbay Yerusalaamen Godaa Xoossaa keethaa keexanaw baanaw dendidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም እግዚአብሔር መንፈሳቸውን ያነሣሣው የይሁዳና የብንያም ቤተ ሰብ አለቆች እንዲሁም ካህናቱና ሌዋውያኑ ሁሉ ለመሄድና በኢየሩሳሌም የሚገኘውን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ለመሥራት ተዘጋጁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያም በኋላ የይሁዳና የብንያም ነገዶች የቤተሰብ አለቆች፥ ካህናትና ሌዋውያን፥ እንዲሁም እግዚአብሔር ልቡን ያነሣሣው ሌላውም ሰው ሁሉ፥ ተመልሶ ለመሄድና በኢየሩሳሌም የሚገኘውን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንደገና ለመሥራት ተዘጋጀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እቶም ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታት ይሁዳን ብንያምን ካህናትን ሌዋውያንን፥ ነታ ኣብ ኢየሩሳሌም ዘላ ቤት እግዚኣብሄር ክሰርሑ ኽድይቡ እግዚኣብሄር ንመንፈሶም ዘለዓዓሎ ዅሎም ተስኡ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እቶም ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታት ይሁዳን ብንያምን ካህናትን ሌዋውያንን፡ ነታ ኣብ ዮርሳሌም ዘላ ቤት እግዚኣብሄር ኪሰርሑ ኺድይቡ ኣምላኽ ንመንፈሶም ዝደረኾ ዘበሉ ተላዕሉ።