Ezra 1:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነዞም ቂሮስ ንጉስ ፋርስ እውን ብኢድ ሚትሬዳት ሓላፊ ገንዘብ ኣውጺኡ ንሸሽባጻር መስፍን ይሁዳ ቆጸሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የፋርስ ንጉሥ ቂሮስም የመዝገብ ሐላፊ በነበረው በሚትሪዳጡ እጅ አወጣቸው፤ ለይሁዳም መስፍን ለሲሳብሳር ቈጠራቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የፋርስ ንጉሥ ቂሮስም በመዝገቡ ላይ በነበረው በሚትሪዳጡ እጅ አወጣቸው፥ ለይሁዳም መስፍን ለሰሳብሳር ቈጠራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የፋርስ ንጉሥ ቂሮስም በመዝገብ ቤቱ በሚትረዳት እጅ አወጣቸው፥ ለይሁዳም መስፍን ለሼሽባጻር ቆጠራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ፓርሰ ካቲ ቂሮስ ሚሻቱዋ ዎያ ጎልያ ካፑዋ ምትረዳታን ከስሲድነ ፓይድሲደ፥ ይሁዳ ሞድያ ሸሽባጻራ ኩሽያን ሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Paarise Kaatii K'iiroosi miishshatuwaa wotsiyaa golliyaa kaappuwaa Mitiredaatan kesissiiddinne paydissiide, Yihudaa mooddiyaa Sheshibaas'aara kushiyan sheed'd'edda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Paarise kawo Qiroosi minjja keeththa daanna Mitiradaaxu baggara Xoossa Keeththa miishshati yaana malanne Yuhuda dere ayssiza Sesabisaares sheedhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፓሪሴ ካዎ ቂሮሲ ሚንጃ ኬ ዳና ሚቲራዳጹ ባጋራ ጾሳ ኬ ሚሻቲ ያና ማላኔ ዩሁዳ ዴሬ ኣይሲዛ ሴሳቢሳሬስ ሼዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፋርሰ ካዎይ ቅሮስ ሚሸታ ዎያ ኬ ሀላቃ ምትርዳፁ ታይብስድ፥ ይሁዳ ሃርያ ሰሳብሳራ ኩሸን ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Farse kawoy Qiroosi miisheta wothiya keetha halaqaa Mitirdaaxu taybisidi, Yihuda haariya Sesabisaara kushen wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ በግምጃ ቤቱ ኀላፊ በሚትሪዳጡ አማካይነት ንዋያተ ቅድሳቱ እንዲመጡና በይሁዳው ገዥ በሰሳብሳር ፊት እንዲቈጠሩ አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የፋርሱ ንጉሥ ቂሮስ እነዚያን ንዋያተ ቅድሳት ሚትረዳት ተብሎ በሚጠራው በቤተ መንግሥቱ ዕቃ ግምጃ ቤት ኀላፊ አስቈጥሮ የይሁዳ ገዢ ለሆነው ለሼሽባጻር አስረከበው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ድማ ብኢድ ሚትሪዳጡ እቲ ተሓዚ መዝገብ ኣውፂኡ ንሹም ይሁዳ ንሰሳብሳር ቈፂሩ ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011
ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ድማ፡ ብኢድ ሚትረዳት እቲ ተሓዝ መዝገብ ኣውጽኢ ንሹም ይሁዳ፡ ንሽሽባጸር፡ ፈቒዱ ሀቦ።