Ezra 10:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ተንስእ፤ እዚ ጉዳይ እዚ ናትኩም እዩ እሞ፤ ንሕና እውን ምሳኻትኩም ክንከውን ኢና፤ ኣጆኻ ግበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህም ነገር ለአንተ ይገባልና፥ እኛም ከአንተ ጋር ነንና ተነሣ፤ በርታ፤ አድርገውም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህም ነገር ለአንተ ይገባልና፥ እኛም ከአንተ ጋር ነንና ተነሣ፥ አይዞህ፥ አድርገው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ተነሥ ይህም ነገር የአንተ ሥራ ነውና፥ እኛም ከአንተ ጋር እንሆናለን፤ በርታ፥ አድርገውም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ የዉዋ ኑን ዎት ኦነንቶ፥ ኑና ካለናዌ ነ ኦሱዋ ግድያ ድራዉ፥ ደንዳ! ምና! ኑንካ ኔና ማዳና”።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha yewuwaa nuuni wooti ootsanentto, nuuna kaaletsanawe ne oosuwaa gidiyaa diraw, dendda! Minna! Nuunikka neena maaddana».
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssa polanaas alaafeteththi nees diza gishshas denda; nunikka nena maaddana; aykkoy baa minna!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሳ ፖላናስ ኣላፌቴ ኔስ ዲዛ ጊሻስ ዴንዳ፤ ኑኒካ ኔና ማዳና፤ ኣይኮይ ባ ሚና!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዝራ፥ ሀ ኦሶይ ነ ኩሸን ደኤስ፥ ደንዳ፤ ኑኒ ነና ማዳና፤ ምና!” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Izira ha oosoy ne kushen de7ees, denda; nuuni nena maaddana; minna!” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዕዝራ፣ ነገሩ በእጅህ ነው፤ ተነሥ! እኛም እንደግፍሃለን፤ በርትተህም አድርገው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህንንም ሁሉ ለማስፈጸም ኀላፊነቱ የአንተ ስለ ሆነ ተነሥ፤ እኛም እንደግፍሃለን፤ አይዞህ በርታ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዝራ፥ እዝ ነገር እዙይ ንኣኻ ይግባእ እዩሞ ተስእ፤ ተቢዕኻ ግበሮ፤ ንሕናውን ምሳኻ ኢና።”
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ነገር እዚ ተግባርካ እዩ እሞ ተንስእ፡ ተቢዕካ ግበሮ ንሕናውን ምሳኻ ኢና።