Ezra 10:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብይሁዳን ብየሩሳሌምን ድማ ንዅሎም ደቂ ምሩኻት ኣብ የሩሳሌም ኪእክብዎም ጸውዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የምርኮ ልጆች ሁሉም ወደ ኢየሩሳሌም ይሰበሰቡ ዘንድ ወደ ይሁዳና ወደ ኢየሩሳሌም ዐዋጅ ነገረ
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምርኮኞቹም ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም እንዲሰበሰቡ፥ እንደ አለቆቹና እንደ ሽማግሌዎችም ምክር በሦስት ቀን ውስጥ ያልመጣ ሁሉ ንብረቱ ሁሉ እንዲወረስ፥ እርሱም ከምርኮው ጉባኤ እንዲለይ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አዋጅ ነገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምርኮኞቹ ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም እንዲሰበሰቡ፥ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አዋጅ ነገሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ኦሞዱዋፐ ስሜዳ አሳይ ኡባይ የሩሳላመ ሺቃና ማላ፥ ይሁዳ ኡባንነ የሩሳላመን አዋዩዋ አዋዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, omooduwaappe simmeedda Asay ubbay Yerusaalame shiik'ana mala, Yihudaa ubbaaninne Yerusaalamen awaayuwaa awaayeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye di7eteththafe simmida asay Yerusalaamen shiiqana mala Yuhudaninne Yerusalaame ubbaan awajettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ዲኤቴፌ ሲሚዳ ኣሳይ ዬሩሳላሜን ሺቃና ማላ ዩሁዳኒኔ ዬሩሳላሜ ኡባን ኣዋጄቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ድኦፐ ስምዳ አሳይ የሩሳላመ ሺቃና መላ፥ ይሁዳንነ የሩሳላመን አዋጅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Di7ope simmida asay Yerusalaame shiiqana mela, Yihudaninne Yerusalaamen awaajidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ምርኮኞቹ ሁሉ በኢየሩሳሌም እንዲሰበሰቡ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ዐዋጅ ተነገረ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከምርኮ የተመለሱትም ሁሉ በኢየሩሳሌም ይሰበሰቡ ዘንድ በመላው ኢየሩሳሌምና በይሁዳ ምድር ሁሉ ታወጀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ደቂ ምርኮ ዅሎም፥ ናብ ኢየሩሳሌም ክእከቡ ድማ፥ ኣብ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌምን ኣዋጅ ተነግረ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ደቂ ምርኮ ኹሎም ናብ ዮርሳሌም ኪእከቡ ድማ ኣብ ዩዳን ኣብ ዮርሳሌምን ኣዋጅ ኣወጁ።