Ezra 2:64 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘሎ እቲ ኣኼባ ኣርብዓን ክልተን ሽሕን ሰለስተ ሚእትን ስሳን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጉባኤው ሁሉ አርባ ሁለት ሺህ ሦስት መቶ ስድሳ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰባት ሺህ ሦስት መቶ ሠላሳ ሰባት ከነበሩ ከሎሌዎቻቸውና ከገረዶቻቸው ሌላ ጉባኤው ሁሉ አርባ ሁለት ሺህ ሦስት መቶ ስድሳ ነበሩ። ሁለት መቶም ወንዶችና ሴቶች መዘምራን ነበሩአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከምርኮ የተመለሱ ሰዎች አርባ ሁለት ሺህ ሦስት መቶ ስድሳ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦሞዱዋፐ ይሁዳ ቢታ ስሜዳ አሳ ፓይዱ ኡባና 42,360.
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Omooduwaappe Yihudaa biittaa simmeedda asaa paydu ubbaanna 42,360.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa malan di7eteththafe simmida asata tayboy issi bolla 42,360.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ማላን ዲኤቴፌ ሲሚዳ ኣሳታ ታይቦይ ኢሲ ቦላ 42,360።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ድኦፐ ይሁዳ ስምዳ አሳ ታይቦይ ኩመ 42,360.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Di7ope Yihuda simmida asaa tayboy kumethi 42,360.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከምርኮ የተመለሱት ሰዎች ብዛት 42,360 ነበረ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ እቲ ማሕበር ብምሉኡ ኣርብዓን ክልተን ሽሕን ሰለስተ ሚእትን ስሳን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኩሉ እቲ ማሕበር ብኣካቡ ኣርብዓንን ክልተን ሽሕኝ ሰለሰተ ሚእትን ስሳን ነበረ።