Ezra 3:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ ኢየሱስ ወዲ ዮዛዳቅን ኣሕዋቱን ካህናትን ዘሩባቤል ወዲ ሸኣልትኤልን ኣሕዋቱን ተንሲኦም፡ ኣብ ልዕሊኡ ዚሓርር መስዋእቲ ንኺስውኡሉ መሰውኢ ኣምላኽ እስራኤል ሰሪሖም፡ ከምቲ ኣብ ሕጊ ተጻሒፉ ዘሎ ሙሴ ሰብ ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኢዮሴዴቅም ልጅ ኢያሱ፥ ወንድሞቹም ካህናቱ፥ የሰላትያልም ልጅ ዘሩባቤል፥ ወንድሞቹም ተነሥተው በእግዚአብሔር ሰው በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያቀርቡበት ዘንድ የእስራኤልን አምላክ መሠዊያ ሠሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኢዮሴዴቅም ልጅ ኢያሱ፥ ወንድሞቹም ካህናቱ፥ የሰላትያልም ልጅ ዘሩባቤል ወንድሞቹም ተነሥተው በእግዚአብሔር ሰው በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያቀርቡበት ዘንድ የእስራኤልን አምላክ መሠዊያ ሠሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዮፃዳቅም ልጅ ኢያሱ ተነሣ፥ ወንድሞቹ ካህናትና፥ የሸአልቲኤል ልጅ ዘሩባቤልና ወንድሞቹም በእግዚአብሔር ሰው በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ሊያቀርቡበት የእስራኤልን አምላክ መሠዊያ ሠሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮጸዴቃ ናኣ ኢያሱነ አ ካልያ ቄሳቱ ቃይ ሳላትያላ ናኣ ዛሩባቤልነ አ ዳቦቱ ጾሳ አሳ ሙሴ ህግያን ካሰ ጻፈቴዳዋዳን ጹግያ ያርሹዋ ያርሻናዉ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ ያርሽያ ሳኣ ጊግሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yos'edeek'a na'aa Iyyaasunne Aa kaaliyaa k'eesatuu k'ay Salaatiyaala na'aa Zarubaabeelinne Aa dabbotuu S'oossaa asaa Muse higgiyan kase s'aafetteeddawaadan s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshanaw, Israa'eeliyaa S'oossaw yarshshiyaa sa'aa giigisseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Iyosaadoqe naa Iyaasoynne izara ooththiza qeeseti qasseka Salatiyaale naa Zerubaabeleynne iza dabboti izara issife Xoossa as gidida Muse woga maxaafan kase xaafettida mala xuugettiza yarsho shiishshanaas Isra7eele Xoossas yarshizason yarsho yarshanaas dandayda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኢዮሳዶቄ ና ኢያሶይኔ ኢዛራ ኦዛ ቄሴቲ ቃሴካ ሳላቲያሌ ና ዜሩባቤሌይኔ ኢዛ ዳቦቲ ኢዛራ ኢሲፌ ጾሳ ኣስ ጊዲዳ ሙሴ ዎጋ ማጻፋን ካሴ ጻፌቲዳ ማላ ጹጌቲዛ ያርሾ ሺሻናስ ኢስራኤሌ ጾሳስ ያርሺዛሶን ያርሾ ያርሻናስ ዳንዳይዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮሳደቃ ናኣ እያሱነ፥ እያራ ኦያ ካህነት፥ ሳላትያላ ናኣ ዛሩባበልነ እያ ዳቦት ፆሳ አስ ግድዳ ሙሰ ህግያን ፃፈትዳይሳዳ ፁሳ ያርሾ ያርሻናዉ፥ እስራኤለ ፆሳስ ያርሾ በሲ ጊግስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyosadeqa na7aa Iyyasunne iyara oothiya kahineti, Salatiyaala na7aa Zarubaabelinne iya dabboti Xoossaa asi gidida Muse higgiyan xaafetidaysada xuussa yarsho yarshanaw, Isra7eele Xoossaas yarsho bessi giigisidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱና ካህናት ዘመዶቹ እንዲሁም የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤልና የሥራ ባልደረቦቹ፣ በእግዚአብሔር ሰው በሙሴ ሕግ በተጻፈው መሠረት የሚቃጠል መሥዋዕት ለማቅረብ፣ የእስራኤልን አምላክ መሠዊያ መሥራት ጀመሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኢዮጼዴቅ ልጅ ኢያሱም ከወገኖቹ ካህናትና የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤልም ከዘመዶቹ ጋር በመተባበር የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን መሠዊያ እንደገና ሠሩ፤ የእግዚአብሔር ሰው ለሆነው ለሙሴ በተሰጠው የሕግ መጽሐፍ በተጻፈውም መመሪያ መሠረት በዚያ መሠዊያ ላይ የሚቃጠል መሥዋዕት ለማቅረብ ቻሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኢያሱ ወዲ ዮሴዴቅን ኣሕዋቱ ኻህናትን ከምኡውን ወዲ ዘሩባቤል ሰላትያልን ኣሕዋቱን፥ ከምቲ ኣብ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ፥ ሙሴ፥ ሕጊ ዝተፅሓፈ፥ ኣብ ልዕሊኡ ዝቃፀል መስዋእቲ ኸቕርቡሉ ተሲኦም መሰውኢ ኣምላኽ እስራኤል ሰርሑ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እያሱ ወዲ ዪጻዳቅን ኣሕዋቱ ኻህናትን ዘሩባቤል ወዲ ሸኣልትኤልን ኣሕዋቱን፡ ከምቲ ኣብ ሕጊ ሙሴ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ እተጻሕፈ፡ ኣብ ልዕሊኡ ዚሓርር መስዋእቲ ኬቕርበሉ ተንሲኦም መሰውኢ ኣምላኽ እስራኤል ሰርሑ።