Ezra 4:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቅዳሕ መልእኽቲ ንጉስ ኣርታሕሻሻ ኣብ ቅድሚ ረሁምን ሺምሻይን፡ እቲ ጸሓፍን ብጾቶምን ምስ ተነበበ፡ ብታህዋኽ ናብ የሩሳሌም ናብ የሩሳሌም ደይቦም፡ ብሓይልን ብሓይልን ደው ኣቢሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የንጉሡም የአርተሰስታ መልእክተኛ በደረሰ ጊዜ በአዛዡ በሬሁምና በጸሓፊው በሲምሳይ፥ በተባባሪዎቻቸውም ፊት መልእክቱን ባነበበ ጊዜ ፈጥነው ወደ ኢየሩሳሌም ወደ አይሁድ በፈረስ ሄዱ፤ በኀይልም አስተዉአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የንጉሡም የአርጤክስስ ደብዳቤ ግልባጭ በሬሁምና በጸሐፊው በሲምሳይ በተባባሪዎቻቸውም ፊት በተነበበ ጊዜ ፈጥነው ወደ ኢየሩሳሌም ወደ አይሁድ ሄዱ፤ በግድና በኃይልም አስተዉአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የንጉሡም የአርጤክስስ ደብዳቤ ግልባጭ በሬሑምና በጸሐፊው በሺምሻይ በተባባሪዎቻቸውም ፊት በተነበበ ጊዜ ፈጥነው ወደ ኢየሩሳሌም ወደ አይሁድ ሄዱ፤ በግድና በኃይልም አስተዉአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካትያ አርጸክሲሳ ዳብዳቢ ረሁማዉ፥ ጻፍያ ሽምሻያዉነ ኡንቱንቱና ኦያ ኡባቶ ናባበቴዳ ዎደ፥ የሩሳላመን ደእያ አይሁዳ አሳቱዋኮ ኤሌል ቢደ፥ ኡንቱንቱ ኬጽያዋ ዎልቃን ተኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatiyaa Ars's'ekisisa dabddaabbii Rehuumaw, s'aafiyaa Shimshshaayawunne unttunttunna ootsiyaa ubbatoo nabbabetteedda wode, Yerusaalamen de'iyaa Ayhuda asatuwaakko elleelli biide, unttunttu kees's'iyaawaa wolk'k'an te"eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawo Arxekisise zaaro dabdaabbey Erehuumes, Simisayessinne isttara ooththizaytas gakki nababettida mala heerakka Yerusalaame biidi katama ooththontta mala asaa wolqqara teqqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎ ኣርጼኪሲሴ ዛሮ ዳብዳቤይ ኤሬሁሜስ፥ ሲሚሳዬሲኔ ኢስታራ ኦዛይታስ ጋኪ ናባቤቲዳ ማላ ሄራካ ዬሩሳላሜ ቢዲ ካታማ ኦንታ ማላ ኣሳ ዎልቃራ ቴቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዋ አርፀክስሳ ዳብዳበይ ረሁማስ፥ ፃፍያ ስምሳያስነ ኤንታራ ደእያ ኡባስ ናባበትዳ ዎደ የሩሳላመን ደእያ አይሁደታኮ ኤለስ ብድ፥ ኤንቲ ኬፀይሳ ዎልቃን ኤስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawa Arxekisisa dabdaabey Rehuumas, xaafiya Simsayasinne entara de7iya ubbaas nabbabetida wode Yerusalaamen de7iya Ayhudetako ellesi bidi, enti keexeysa wolqan essidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የንጉሡ የአርጤክስስ ደብዳቤ ቅጅ በሬሁም፣ በጸሓፊው በሲምሳይና በተባባሪዎቻቸው ፊት እንደ ተነበበ፣ ወዲያውኑ በኢየሩሳሌም ወደሚገኙት አይሁድ ሄደው ሥራውን እንዲያቆሙ አስገደዷቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሠ ነገሥቱ አርጤክስስ የላከው የመልስ ደብዳቤም መጥቶ ለረሑም፥ ለሺምሻይና ለተባባሪዎቻቸው ሁሉ እንደ ተነበበላቸው፥ ወዲያውኑ ወደ ኢየሩሳሌም ገሥግሠው በመምጣት ሕዝቡን በማስገደድ የኢየሩሳሌምን ከተማ እንደገና ከመሥራት አገዱአቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ ቕዳሕ ደብዳበ ንጉስ ኣርጤክስስ ኣብ ቅድሚ ሬሑምን ሲምሳይ ፀሓፍን ኣብ ቅድሚ እቶም ብፆቶምን ምስ ተነበበት፥ ቀልጢፎም ናብ ኢየሩሳሌም ናብቶም ኣይሁድ ከዱ እሞ፥ ብቕልፅምን ብሓይልን ካብ ምስራሕ ኣብኰርዎም።
Amharic Tigrinya 2011
እታ ቕዳሕ ደብዳበ ንጉስ ኣርታሕሻስታ ናብ ቅድሚ ረሑምን ሽምሻይ ጸሓፍን ኣብ ቅድሚ እቶም ብጾቶምን ምስ ተነበት፡ ቀልጢፎም ናብ ዮርሳሌም ናብቶም ኣይሁድ ከዱ እሞ፡ ብቕልጽምን ብሓይልን ካብ ምዕያይ ኣብኮርዎም።