Ezra 4:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ዘመነ ንግስነት ኣሓሽዌሮስ፡ ኣብ መጀመርታ ንግስነቱ ድማ፡ ኣብ ልዕሊ ነበርቲ ይሁዳን የሩሳሌምን ክሲ ጽሒፎምሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአሕሳዊሮስም መንግሥት፥ በመንግሥቱም በመጀመሪያ ዘመን፥ በይሁዳና በኢየሩሳሌም በሚኖሩት ላይ ደብዳቤ ጻፉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአርጤክስስም መንግሥት፥ በመንግሥቱም በመጀመሪያ ዘመን፥ በይሁዳና በኢየሩሳሌም በሚኖሩት ላይ የክስ ነገር ጻፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በአሐሽኤሩስ መንግሥት፥ በመንግሥቱም መጀመሪያ፥ በይሁዳና በኢየሩሳሌም በሚኖሩት ላይ ክስ ጻፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አርጸክስሰ ካዉተ ዶመን፥ ኡንቱንቱ ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ ሞታናዉ ፓይልያ ዶዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ars's'ekissise kawutetsaa doommetsan, unttunttu Yihudaanne Yerusaalame asaa mootanaw paylliyaa dooyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawo Arxekisisi kawotida koyro layth Yuhudaninne Yerusalaamen de7iza Isra7eele asaa bolla istta morkketi mooto dabdaabbe xaafida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎ ኣርጼኪሲሲ ካዎቲዳ ኮይሮ ላይ ዩሁዳኒኔ ዬሩሳላሜን ዴኢዛ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ኢስታ ሞርኬቲ ሞቶ ዳብዳቤ ጻፊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አርፀክስስ ካዎትዳ ዎደ ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ ሞታናዉ ፓይለ ዶይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Arxekisisi kawotida wode Yihudanne Yerusalaame asaa mootanaw payle dooyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በጠረክሲስ ዘመነ መንግሥት መጀመሪያ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ላይ የጽሑፍ ክስ መሠረቱባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይልቁንም አርጤክስስ ንጉሠ ነገሥት በሆነበት ዘመን መጀመሪያ ላይ፥ ጠላቶቻቸው በይሁዳና በኢየሩሳሌም ይኖሩ በነበሩት እስራኤላውያን ላይ በጽሑፍ የተቀናበረ ክስ መሠረቱባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣርጤክስስ ምስ ነገሰ ድማ፥ ብመጀመርታ ዘመን መንግስቱ፥ ንሳቶም ኣብ ልዕሊ እቶም ኣብ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ዝነብሩ ናይ ክሲ ነገር ፀሓፉ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣሓሽዌሮሽ ምስ ነገሰ ድማ፡ ብመጀመርታ መንግስቱ ንሳቶም ኣብ ልዕሊ እቶም ኣብ ዩዳን ዮርሳሌምን ዚነብሩ ኽሲ ጸሓፉ።