Ezra 5:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቦታትና ንኣምላኽ ሰማይ ምስ ኣቖጥዕዎ ግና፡ ኣብ ኢድ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ከለዳውያን ኣረከቦም፣ ንሱ ነዛ ቤት እዚኣ ኣፍሪሱ ነቲ ህዝቢ ናብ ባቢሎን ወሰዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አባቶቻችንም የሰማይን አምላክ ከአስቈጡ በኋላ በከለዳዊው በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ እርሱም ይህን ቤት አፈረሰ፤ ሕዝቡንም ወደ ባቢሎን አፈለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አባቶቻችንም የሰማይን አምላክ ካስቈጡ በኋላ በከለዳዊው በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፥ እርሱም ይህን ቤት አፈረሰ፥ ሕዝቡንም ወደ ባቢሎን አፈለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን አባቶቻችን የሰማያትን አምላክ ስላስቆጡት በከለዳዊው በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፥ እርሱም ይህን ቤት አፈረሰ፥ ሕዝቡንም ወደ ባቢሎን አፈለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑ አዎቱ ሳሉዋ ጾሳ ሀንቀዳ ድራዉ፥ እ ኡንቱንታ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራ ኩሽያን አ እምና፥ እ ሀ ጎልያ ኮል አጌዳ፤ አሳካ ባብሎነ ጋድያ ኦሞዶ አኪደ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nu aawotuu saluwaa S'oossaa hank'k'etseedda diraw, I unttuntta Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'oora kushiyan aatsi Immina, I ha Golliyaa koli aggeeda; asaakka Baabloone gadiyaa omoodoo akkiide beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
gido attiin kase nu aawati hayssa Salo Xoossaa hanqeththida gaason Kaladaawe biitta as Baabiloone kawo Nabukadanaxooren xoonisides; kawo Nabukadanaxoorey Xoossa Keeththaa laallidi asaa di7i Baabiloone efides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ካሴ ኑ ኣዋቲ ሃይሳ ሳሎ ጾሳ ሃንቄዳ ጋሶን ካላዳዌ ቢታ ኣስ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬን ጾኒሲዴስ፤ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ጾሳ ኬ ላሊዲ ኣሳ ዲኢ ባቢሎኔ ኤፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑ አዋት ሳሎ ፆሳ ሀንቀዳ ግሾ፥ እ ኤንታ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራ ኩሸን አድ እሚስ። እ ሀ ኬ ላልስ፤ አሳ ድእድ ባብሎነ ቢታ ኤፍስ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nu aawati salo Xoossaa hanqethida gisho, I enta Babiloone kawa Nabukadanaxoora kushen aathidi immis. I ha keethaa laallis; asaa di77idi Babiloone biitta efis.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን አባቶቻችን የሰማይን አምላክ አስቈጥተውት ስለ ነበር፣ ለባቢሎኑ ንጉሥ ለከለዳዊው ናቡከደነፆር አሳልፎ ሰጣቸው፤ እርሱም ይህን ቤተ መቅደስ አፈራርሶ ሕዝቡን ወደ ባቢሎን አፈለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን የቀድሞ አባቶቻችን ይህን የሰማይ አምላክ በማስቈጣታቸው ምክንያት በከለዳውያን ሥርወ መንግሥት የባቢሎን ንጉሠ ነገሥት በሆነው በናቡከደነፆር ጦር እንዲሸነፉ አደረገ፤ ቤተ መቅደሱ ፈራረሰ፤ ሕዝቡም ተማርኮ ወደ ባቢሎን ተወሰደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቦታትና ነቲ ናይ ሰማይ ኣምላኽ ምስ ኣቘጥዕዎ ግና፥ ኣብ ኢድ እቲ ከለዳዊ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ኣሕሊፉ ሃቦም። ንሱ ኸዓ ነዝ ቤት እዙይ ኣፍረሰ፤ ነቲ ህዝቢ ድማ ናብ ባቢሎን ኣፍለሶ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቦታትና ነቲ ናይ ሰማይ ኣምላኽ ምስ ኣኾረይዎ ግና፡ ኣብ ኢድ እቲ ከለዳዊ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ኣሓሊፉ ሀቦም። ንሱ ኸአ ነዛ ቤት እዚኣ ኣፍረሳ፡ ነቲ ህዝቢ ድማ ናብ ባቢሎን ማረኾ።