Ezra 6:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ካብ ስደት እተመልሱ ደቂ እስራኤልን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኪደልይዎ ካብ ርስሓት ኣህዛብ እታ ሃገር እተፈልዩ ዅሎም ድማ በሊዖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከምርኮም ተመልሰው የመጡት የእስራኤል ልጆች፥ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ይፈልጉ ዘንድ ራሳቸውን ከምድር አሕዛብ ርኵሰት ለይተው ወደ እነርሱ መጥተው የነበሩት ሁሉ ፋሲካውን በሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከምርኮም ተመልሰው የመጡት የእስራኤል ልጆች፥ የእስራኤልንም አምላክ እግዚአብሔርን ይፈልጉ ዘንድ ራሳቸውን ከምድር አሕዛብ ርኵሰት ለይተው ወደ እነርሱ መጥተው የነበሩት ሁሉ በሉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከምርኮ የተመለሱት የእስራኤል ልጆች፥ የእስራኤልን አምላክ ጌታን ለመፈለግ ራሳቸውን ከምድር አሕዛብ ርኩሰት ለይተው ወደ እነርሱ መጥተው የነበሩት ሁሉ በሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦሞዱዋፐ ስሜዳ እስራኤልያ አሳይነ አይሁዳ ግደና አሳቱ ኦያ ቱናተፐ ባረንታ ሻክ፥ መና ጎዳኮ፥ እስራኤልያ ጾሳኮ ስሜዳ አሳይ ኡባይ ፓስጋ ሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Omooduwaappe simmeedda Israa'eeliyaa asaynne Ayhuda gidenna asatuu ootsiyaa tunatetsaappe barentta shaakki, Med'inaa Godaakko, Israa'eeliyaa S'oossaakko simmeedda Asay ubbay Paasigaa meeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Di7eteththafe simmida Isra7eele asatinne he kawoteththan diza Ayzaabeta woga aggidi GODAA Isra7eele Xoossaa goynniza ubbatara Paaziga kaththaa mida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዲኤቴፌ ሲሚዳ ኢስራኤሌ ኣሳቲኔ ሄ ካዎቴን ዲዛ ኣይዛቤታ ዎጋ ኣጊዲ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ጎይኒዛ ኡባታራ ፓዚጋ ካ ሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ድኦፐ ስምዳ እስራኤለ አሳይነ አይሁደ ግዶና አሳይ ኦያ ቱናተፈ ባንታና ሻክድ፥ ጎዳኮ፥ እስራኤለ ፆሳኮ ስምዳ አሳ ኡባይ ፓስካ ምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Di7ope simmida Isra7eele asaynne Ayhude gidonna asay oothiya tunatethaafe bantana shaakidi, Godaako, Isra7eele Xoossaako simmida asa ubbay Paasika midosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ከምርኮ የተመለሱት እስራኤላውያን የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን በአምልኮ ይፈልጉት ዘንድ ራሳቸውን ከአረማውያን ጎረቤቶቻቸው ርኩሰት ከለዩት ሁሉ ጋር በሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መሥዋዕቱንም ሁሉ ከምርኮ የተመለሱት እስራኤላውያን እንዲሁም በዚያች ምድር የሚኖሩትን የአሕዛብን ሥርዓት ትተው የነበረውን ልማድ ትተው የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን የሚያመልኩ ሁሉ እንዲመገቡት ተደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ካብ ምርኮ ዝተመለሱ ደቂ እስራኤልን እቶም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ክደልዩ ኻብ ርኸሰት ህዝቢ እታ ሃገር ተፈልዮም ናብኣቶም መፂኦም ዝነበሩ ዅላቶም በልዑ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ካብ ምርኮ እተመልሱ ደቂ እስራኤልን እቶም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኪደልዩ ኻብ ርኽሰት ህዝቢ እታ ሃገር እተፈልዩ ኹላቶምን በልዑ።