Ezra 8:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ደቂ ዓዲን እውን፤ ኤቤድ ወዲ ዮናታን ምስኡ ሓምሳ ሰብኡትን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዓዴን ልጆች የዮናታን ልጅ ዔቤድ፥ ከእርሱም ጋራ አምሳ ወንዶች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዓዲን ልጆች የዮናታን ልጅ ዔቤድ፥ ከእርሱም ጋር አምሳ ወንዶች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዓዲን ልጆች የዮናታን ልጅ ዔቤድ፥ ከእርሱም ጋር ሃምሳ ወንዶች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዲና ያራፐ ዮናታና ናኣ ኤቤዳነ አናና እትፐ ሀራ እሻታሙ አቱማዋንታ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Adiina yaraappe Yoonataana na'aa Ebeedanne aanana ittippe hara ishatamu attumawantta,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Adiine zereththatappe Yoonataane naa Ebeedenne 50 attumasati,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዲኔ ዜሬታፔ ዮናታኔ ና ኤቤዴኔ 50 ኣቱማሳቲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አድና ያራፐ ዮናታና ናኣ ኤቤዳነ እሻታሙ አደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Adina yarape Yoonataana na7aa Ebeedanne ishatamu addeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዓዲን ዘሮች የዮናታን ልጅ ዔቤድና ከእርሱም ጋር 50 ወንዶች፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእግዚአብሔር ታላቅ ኀይል ከእኛ ጋር ስለ ነበረ እነርሱ በቂ ችሎታ ያለውን፥ የማሕሊ ጐሣ የሆነውን ሼሬብያ ተብሎ የሚጠራውን ሌዋዊ ላኩልን፤ እርሱም ዐሥራ ስምንቱን ወንዶች ልጆቹንና ወንድሞቹን አስከትሎ ወደ እኛ መጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ደቂ ዓዲን ድማ፥ ዔቤድ ወዲ ዮናታን፤ ምስኡውን ሓምሳ ኣወዳት።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ደቂ ዓዲን ድማ፡ ዔቤድ ወዲ ዮናታን፡ ምስኡውን ሓምሳ ተባዕታይ።