Ezra 8:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ደቂ ኤላም ድማ፤ ኢሳይያስ ወዲ ኣትልያን ምስኡ ሰብዓ ሰብኡትን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከኤሌም ልጆች የጎቶልያ ልጅ የሻያ፥ ከእርሱም ጋር ሰባ ወንዶች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከኤላም ልጆች የጎቶልያ ልጅ የሻያ፥ ከእርሱም ጋር ሰባ ወንዶች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዔላም ልጆች የዓታልያ ልጅ ይሻዕያ፥ ከእርሱም ጋር ሰባ ወንዶች፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤላማ ያራፐ አታልያ ናኣ ይሻእያነ አናና እትፐ ሀራ ላፑን ታሙ አቱማዋንታ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Elaama yaraappe Ataaliyaa na'aa Yishaa'iyaanne aanana ittippe hara laappun tammu attumawantta,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Elaame zereththatappe Attaaliya naa Yesha7iyanne izara 70 attumasati,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤላሜ ዜሬታፔ ኣታሊያ ና ዬሻኢያኔ ኢዛራ 70 ኣቱማሳቲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤላማ ያራፐ ጎቶላ ናአ ይሻያነ እያራ ደእያ ላፑን ታሙ አደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Elama yarape Gotola na7a Yishayanne iyara de7iya laapun tammu addeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከኤላም ዘሮች የጎቶልያ ልጅ የሻያና ከእርሱም ጋር 70 ወንዶች፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲሁም ከመራሪ ጐሣ የሆኑትን ሐሻብያና የሻዕያ ተብለው የሚጠሩትን ሰዎች ቊጥራቸው ኻያ ከሆነ ዘመዶቻቸው ጋር ላኩልን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ደቂ ዔላም ከዓ፥ የሻያ ወዲ ጎቶልያ፤ ምስኡውን ሰብዓ ኣወዳት።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ደቂ ዔላም ከአ፡ ይሻዕያ ወዲ ዓታልያ፡ ምስኡውን ሰብዓ ተባዕታይ።