Genesis 1:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ነታ ደረቕ ምድሪ ምድሪ ኢሉ ሰመያ። ምእካብ ማያት ድማ ባሕሪ ኢሉ ሰመዮ፡ ኣምላኽ ድማ ጽቡቕ ምዃኑ ረኣየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም የብሱን “ምድር” ብሎ ጠራው፤ የውኃ መጠራቀሚያውንም “ባሕር” ብሎ ጠራው። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደሆነ አየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም የብሱን ምድር ብሎ ጠራው፤ የውኃ መከማቻውንም ባሕር አለው፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም የብሱን “ምድር” ብሎ ጠራው፥ በአንድ ስፍራ የተሰበሰበውንም ውሃ “ባሕር” አለው፥ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደሆነ አየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ሄ መላ ሳኣ “ቢታ” ጊደ ሱንዳ፤ ቃይ እት ሳኣን ኤሌዳ ሃ “አባ” ጊደ ሱንዳ። ያቲደ ጾሳይ ሄዌ ሎአ ግዴዳዋ በኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay he mela sa'aa «Biittaa» giide suntseedda; k'ay itti sa'aan eelleedda haatsaa «Abbaa» giide suntseedda. Yaatiide S'oossay hewe lo"a gideeddawaa be'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi he mela sohoza, «Biitta» gi sunththides; qasse issison eellida haaththaa, «Abba» gi sunththides; histtidi Xoossi hessi lo7o gididayssa be7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ሄ ሜላ ሶሆዛ፥ «ቢታ» ጊ ሱንዴስ፤ ቃሴ ኢሲሶን ኤሊዳ ሃ፥ «ኣባ» ጊ ሱንዴስ፤ ሂስቲዲ ጾሲ ሄሲ ሎኦ ጊዲዳይሳ ቤኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ሄ መላ በሳ፥ “ቢታ” ግድ ሱንስ፤ ቃስ እስ በሳን ሺቅዳ ሃ፥ “አባ” ግድ ሱንስ። ያትድ፥ ፆሳይ ሄስ ሎኦ ግድዳይሳ በእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay he mela bessaa, “Biitta” gidi sunthis; qassi issi bessan shiiqida haatha, “Abba” gidi sunthis. Yaatidi, Xoossay hessi lo77o gididaysa be7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ደረቁን ምድር፣ “የብስ”፣ በአንድነት የተሰበሰበውን ውሃ፣ “ባሕር” ብሎ ጠራው። እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ይህ መልካም እንደ ሆነ አየ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የብሱን “ምድር” ብሎ ጠራው፤ በአንድ ስፍራ የተሰበሰበውንም ውሃ “ባሕር” ብሎ ሰየመው፤ እግዚአብሔርም ይህ መልካም መሆኑን አየ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ ነቲ ንቑፅ መሬት “ምድሪ” ኢሉ ሰመዮ፤ ነቲ እኩብ ማያት ድማ “ባሕሪ” ኢሉ ሰመዮ። እግዚኣብሄር ከዓ ፅቡቕ ከም ዝኾነ ረአየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ክኣ ነቲ ንቑጽ ምድሪ ኣውጽኣሉ፡ ነቲ እኩብ ማያት ድማ ባሕሪ ኣውጽኣሉ። ኣምላኽ ከኣ ጽቡቕ ከምዝኾነ ረኣየ።