Genesis 1:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣምላኽ፡ ምድሪ ኣብ ምድሪ ሳዕርን ዘርኢ ዚፈርዩ ተኽልታትን ከከም ዓሌቶም ፍረ ዝፈሪ ኣእዋም ፍረን ኣብ ምድሪ ትፍሪ። ከምኡ ድማ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም “ምድር በየዘሩ፥ በየወገኑና በየመልኩ ዘር የሚሰጥ ቡቃያን፥ በምድርም ላይ በየወገኑ ዘሩ በውስጡ የሚገኘውንና ፍሬ የሚያፈራውን ዛፍ ታብቅል” አለ፤ እንዲሁም ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም። ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም፦ “ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድር ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል” አለ፥ እንዲሁም ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ስሚደ ጾሳይ፥ “ቢታይ ም ማታ ዶልሶ፤ ዘረ አይፊ ደእያ ካነ ዘረ አይፍያና ደእያ ቴርያ ም ዶልሶ” ያጌዳ፤ ሄዌካ ሀኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe simmiide S'oossay, «Biittay mitsaa maataa dolisso; zeretsaa ayfii de'iyaa katsaanne zeretsaa ayfiyaana de'iyaa teeriyaa mitsaa dolisso» yaageedda; hewekka haneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe simmiin Xoossi, «Biittay miththinne maata mokiso; zereththa ayfera diza miththinne zereththa ayfera diza teeriza mith dumma dumma qommo mokiso» giin hanides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ሲሚን ጾሲ፥ «ቢታይ ሚኔ ማታ ሞኪሶ፤ ዜሬ ኣይፌራ ዲዛ ሚኔ ዜሬ ኣይፌራ ዲዛ ቴሪዛ ሚ ዱማ ዱማ ቆሞ ሞኪሶ» ጊን ሃኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ፆሳይ፥ “ቢታይ ም ማታ ዶልሶ፤ ዘረ አይፈይ ደእያ ካነ ዘረ አይፈይ ግዶን ደእያ ም ዶሎ” ያግስ፤ ሄሳዳካ ሀንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Xoossay, “Biittay mithi maata doliso; zeretha ayfey de7iya kathinne zeretha ayfey giddon de7iya mithi dolo” yaagis; hessadaka hanis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ፣ “ምድር ዕፀዋትንም፣ እንደየወገናቸው ዘር የሚሰጡ ተክሎችንና በምድር ላይ ዘር ያዘሉ ፍሬ የሚያፈሩ ዛፎችን እንደየወገናቸው ታብቅል” አለ፤ እንዳለውም ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር “ምድር አትክልትን፥ የእህል አዝርዕትን፥ ፍሬ የሚያፈሩ የፍሬ ዛፎችንና ተክሎችን በየዐይነቱ ታብቅል” አለ፤ እንዲሁም ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ “እታ ምድሪ በቝሊ፥ ከከም ዓይነቱ ዝፈሪ ዘርኢ ዘለዎ ሳዕርን ኣብ ውሽጡ ዘርኢ ዘለዎ ፍረ ዝፈሪ ኣእዋምን ተውፅእ” በለ፤ ከምኡውን ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ድማ እታ ምድሪ ሳዕርን ዘርኢ ዙህ ብቑልን፡ ዘርኡ ኣብ ርእሱ ዘለዎ ፍረ ከከም ዓይነቱ ኣብ ምድሪ ዚፈሪ ኦም ተውጽእ በለ። ከምኡ ድማ ኾነ።