Genesis 1:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሰማይ ሰማይ መብራህቲ ኰይኖም የገልግሉ እሞ፡ ኣብ ምድሪ ብርሃን ይህቡ። ከምዚ ድማ ኣጋጢሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በም​ድር ላይ ያበሩ ዘንድ፥ በሰ​ማይ ጠፈር ለማ​ብ​ራት ይሁኑ፤” እን​ዲ​ሁም ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር ብርሃናት ይሁኑ፤ እንዲሁም ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር ብርሃናት ይሁኑ፥” እንዲሁም ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኣ ቦላን ፖእሳና ማላ ኡንቱቱ ሳሉዋ ጉፋንዋን ፖእኖ” ያጌዳ፤ ሄዋፐ ጉይያን ሀኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
sa'aa bollan poo'issana mala unttuttu saluwaa guufantsuwaan poo'ino» yaageedda; hewaappe guyyiyaan haneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
biitta bollan poo7isana mala istti salo gufanththon poo7etto» giin hanides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቢታ ቦላን ፖኢሳና ማላ ኢስቲ ሳሎ ጉፋንን ፖኤቶ» ጊን ሃኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቢታ ቦላ ፖአና መላ ኤንቲ ሳሎ ጉፋንን ሀኖ” ያግስ፤ ሄሳዳካ ሀንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Biitta bolla poo7ana mela enti salo gufanthon hano” yaagis; hessadaka hanis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለምድር ብርሃን የሚሰጡ ልዩ ልዩ ብርሃናት በሰማይ ይሁኑ” አለ፤ እንዳለውም ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለምድር ብርሃን ለመስጠት በሰማይ ጠፈር ላይ ሆነው ያብሩ” እንዲሁም ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ምድሪ ንምብራህ፥ ኣብ ጠፈር ሰማይ ብርሃናት ይኹኑ” በለ፤ ከምኡውን ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ምድሪ ንምብራህ ኣብ ጠፈር ሰማይ ብርሃናት ይኹን በለ ከምኡ ድማ ኾነ።