Genesis 1:18 — Compare Translations

9 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መዓልትን ለይትን ኪገዝእ፡ ነቲ ብርሃን ካብ ጸልማት ኪፈልዮ፡ ኣምላኽ ድማ ጽቡቕ ኰይኑ ረኣየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መዓ​ል​ት​ንና ሌሊ​ት​ንም እን​ዲ​መ​ግቡ፥ በመ​ዓ​ል​ትና በሌ​ሊ​ትም መካ​ከል እን​ዲ​ለዩ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ያ መል​ካም እን​ደ​ሆነ አየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቀንም በሌሊትም እንዲሠለጥኑ፥ ብርሃንንና ጨለማንም እንዲለዩ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በቀንም በሌሊትም እንዲሠለጥኑ፥ ብርሃንንና ጨለማንም እንዲለዩ፥ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደሆነ አየ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስ፥ ጋላስነ ቃማ ሃራና መላነ ፖኦ ማፐ ሻካና መላሳ። ፆሳይ ሄስ ሎኦ ግድዳይሳ በእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessi, gallasinne qamma haarana melanne poo7o dhumape shaakana melasa. Xoossay hessi lo77o gididaysa be7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይኸውም በቀንና በሌሊት እንዲሠለጥኑ፣ ብርሃንን ከጨለማ እንዲለዩ ነው። እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ይህ መልካም እንደ ሆነ አየ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህንንም ያደረገው በቀንና በሌሊት ላይ ሥልጣን እንዲኖራቸውና ጨለማን ከብርሃን እንዲለዩ ነው። እግዚአብሔርም ይህ መልካም መሆኑን አየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ልዕሊ ምድሪ ምእንቲ ኼብርሁ ኣብ መዓልትን ኣብ ለይትን ድማ ኪስልጥኑ፡ ንብርሃንውን ካብ ጸልማት ኪፍልዮ፡ ኣምላኽ ኣብ ጠፈር ሰማይ ገበሮም። ኣምላኽ ድማ ጽቡቕ ከም ዝኾነ ረኣየ።