Genesis 1:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምድሪ ቅርጽን ባዶን እያ ነይራ። ጸልማት ኣብ ልዕሊ ውሕጅ ዓለም ነበረ መንፈስ ኣምላኽ ድማ ኣብ ልዕሊ ማያት ይንሳፈፍ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምድር ግን ባዶ ነበ​ረች፤ አት​ታ​ይ​ምም ነበር፤ የተ​ዘ​ጋ​ጀ​ችም አል​ነ​በ​ረ​ችም፤ ጨለ​ማም በው​ኃው ላይ ነበረ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መን​ፈስ በው​ኃው ላይ ይሰ​ፍፍ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምድርም ባዶ ነበረች፥ አንዳችም አልነበረባትም፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምድርም ቅርጽ የሌላትና ባዶ ነበረች፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ሳአይ ጊግቤናነ አያይነ ባይና መላ፤ ጪሙዋ ቦላን ማይ ደኤ፤ ጾሳ አያናይ ሃፐ ቦላና ማይ ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode sa'ay giigibeennanne ayaynne baynna mela; c'iimmuwaa bollan d'umay de'ee; S'oossaa Ayyaanay haatsaappe bollanna mayyi utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode sa7ay lo7i giigibeennanne aykkoyka baynda mela dees; ciimmasohota dhumay goozi oykkides; Xoossa Ayanay haaththafe bollara may7i uttides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ሳኣይ ሎኢ ጊጊቤናኔ ኣይኮይካ ባይንዳ ሜላ ዴስ፤ ጪማሶሆታ ማይ ጎዚ ኦይኪዴስ፤ ጾሳ ኣያናይ ሃፌ ቦላራ ማይኢ ኡቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ሳእ ጊጎናነ አይብካ ባይና መላ ደኤስ። ም ቢታ ማእዳ ዎልቃማ ሃታ ቦላ ደኤስ። ፆሳ አያናይ ሃፈ ቦላራ ቃፄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode sa7i giigonanne aybika bayna mela de7ees. Dhumi biitta ma77ida wolqaama haathata bolla de7ees. Xoossa Ayyaanay haathaafe bollara qaaxees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ምድርም ቅርጽ የለሽና ባዶ ነበረች። የምድርን ጥልቅ ስፍራ ሁሉ ጨለማ ውጦት ነበር። የእግዚአብሔርም (ኤሎሂም) መንፈስ በውሆች ላይ ይረብብ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያን ጊዜ ምድር ቅርጽ የሌላትና ባዶ ነበረች፤ ጨለማም በጥልቁ (ውቅያኖስ) ላይ ነበር፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውሃው ላይ ይሰፍ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምድሪ እውን ጥራሓ ነበረት፤ ዝኾነ ነገርውን ኣይነበራን። ፀልማት ከዓ ኣብ ልዕሊ መዓሙቝ ነበረ። መንፈስ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊ ማያት ይዝምቢ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ምድሪ ድማ በረኻን ጥራያን ነብረት ጸልማት ከኣ ኣብ ልዕሊ መዓሙቕ ነበረ። መንፈስ ኣምላኽ ድማ ኣብ ልዕሊ ማያት ይዝንቢ ነብረ።