Genesis 1:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ከምዚ በለ፦ ማያት ነቶም ብህይወት ዚነብሩ ተንቀሳቐስቲ ፍጥረታትን ኣብ ሰማይ ሰማይ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ዚነፍራ ኣዕዋፍን ብብዝሒ ይውለድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም አለ፥ “ውኃ የሕይወት እስትንፋስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾችና በምድር ላይ ከሰማይ በታች የሚበርሩ አዕዋፍን ታስገኝ፥” እንዲሁም ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም አለ። ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ፥ ወፎችም ከምድር በላይ ከሰማይ ጠፈር በታች ይብረሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም አለ፦ “ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ፥ ወፎችም ከምድር በላይ ከሰማይ ጠፈር በታች ይብረሩ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ሄዋፐ ጉየ ሀዋዳን ያጊደ ሃሳዬዳ፤ “ደኡዋን ደእያ ዱማ ዱማ መታቱ ሃን ዳርኖ፤ ካፉካ ሳኣፐ ቦላናነ ሳሉዋ ጉፋንዋፐ ጋርሳና ፓሎ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay hewaappe guyye hawaadan yaagiide haasayeedda; «De'uwaan de'iyaa dumma dumma med'etatuu haatsaan darino; kafuukka sa'aappe bollananne saluwaa guufantsuwaappe garssana paallo» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Xoossi, «Shemppora diza dumma dumma medheteththati haaththa giddon daretto; kafotikka biittafe bollaranne salo gufanththofe garsara piradhdhetto» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጾሲ፥ «ሼምፖራ ዲዛ ዱማ ዱማ ሜቴቲ ሃ ጊዶን ዳሬቶ፤ ካፎቲካ ቢታፌ ቦላራኔ ሳሎ ጉፋንፌ ጋርሳራ ፒራቶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ፆሳይ፥ “ደኦይ ደእያ ዱማ ዱማ መተት ሃን ዳሮ፤ ካፎትካ ሳአፐ ቦላራ፥ ሳሎ ጉፋንፈ ጋርሳን ፕራ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Xoossay, “De7oy de7iya dumma dumma medhetethati haathan daro; kafotika sa7ape bollara, salo gufanthofe garsan piradho” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ፣ “ውሆች ሕይወት ባላቸው በሕያዋን ፍጡራን ይሞሉ፤ ወፎች ከምድር በላይ በሰማይ ጠፈር ይብረሩ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር “ውሃ ሕይወት ባላቸው በልዩ ልዩ ፍጥረቶች የተሞላ ይሁን፤ ወፎችም ከምድር በላይ ባለው በሰማይ ጠፈር ይብረሩ” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ “ማያት፥ ህይወት ዘለዎም እንስሳ ተውፅእ፤ ኣብ ልዕሊ ምድሪ፥ ትሕቲ ጠፈር ሰማይ ከዓ ኣዕዋፍ ይብረሩ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ድማ፡ ማያት ህያው ነፍሲ ዝለዎ ውንጅርጅር ዝብል እንስሳ የውጽእ፡ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ኣብ ትሕቲ ጠፈር ሰማይ ክኣ ኣዕዋፍ ይንፈራ በለ።