Genesis 1:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ባረኾም፡ ፍረዩን ተባዝሑን ኣብ ባሕሪ ዘሎ ማያት ምልኣዮም፡ ኣዕዋፍ ድማ ኣብ ምድሪ ይበዝሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ባረካቸው፥ “ብዙ፤ ተባዙም፤ የባሕርንም ውኃ ሙሉአት፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ባረካቸው። ብዙ ተባዙም የባሕርንም ውኃ ሙሉአት፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚእብሔርም እንዲህ ብሎ ባረካቸው፦ “ብዙ ተባዙም የባሕርንም ውኃ ሙሉአት፥ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ኡንቱንታ፥ “የለትተ፤ ጮርተ፤ አባ ሃ ኩምተ፤ ካፉካ ቢታ ቦላን ጮራቶ” ያጊደ አንጄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay unttuntta, «Yelettite; c'orite; abbaa haatsaa kumite; kafuukka biittaa bollan c'oratto» yaagiide anjjeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi isttas, «Yelettite; darite; abba haaththaa kumite; kafoykka biitta bollan coratto» gi anjjides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ኢስታስ፥ «ዬሌቲቴ፤ ዳሪቴ፤ ኣባ ሃ ኩሚቴ፤ ካፎይካ ቢታ ቦላን ጮራቶ» ጊ ኣንጂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ኤንታ፥ “የለትተ፥ ዳርተ፥ አባ ኩምተ፥ ካፎት ቢታ ቦላ ዳሮ” ያግድ አንጅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay enta, “Yeletite, darite, abba kumite, kafoti biitta bolla daro” yaagidi anjis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ፣ “ብዙ ተባዙ፤ የባሕርንም ውሃ ሙሏት፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ” ብሎ ባረካቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር “ብዙ ተባዙ፤ ዘራችሁ የባሕርን ውሃ ይሙላ፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ” ብሎ ባረካቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ “ብዝሑን ተባዝሑን፤ ንማያት ባሕሪ እውን ምልእዎ፤ ንኣዕዋፍ ከዓ ኣብ ምድሪ ብዝሑ” ኢሉ ባረኾም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ድማ ፍረዩን ተባዝሑን ንማያት ባሕሪ ምልእዎ፡ ኣዕዋፍ ከኣ ኣብ ምድሪ ይብዝሓ ኢሉ ባረኾም።