Genesis 1:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ከምዚ በለ፦ ምድሪ ከከም ዓሌቶም ህያዋን ፍጥረታት ትውለድ፡ ከብትን ለማማትን እንስሳታት ምድርን ከከም ዓሌቶም። ከምዚ ድማ ኣጋጢሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አለ፥ “ምድር ሕያ​ዋን ፍጥ​ረ​ታ​ትን እንደ ወገኑ፥ እን​ስ​ሳ​ት​ንና ተን​ቀ​ሳ​ቃ​ሾ​ችን፥ የም​ድር አራ​ዊ​ት​ንም እን​ደ​የ​ወ​ገኑ ታውጣ፥” እን​ዲ​ሁም ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም አለ። ምድር ሕያዋን ፍጥረታትን እንደ ወገኑ፥ እንስሳትንና ተንቀሳቃሾችን የምድር አራዊትንም እንደ ወገኑ፥ ታውጣ፤ እንዲሁም ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም አለ፦ “ምድር ሕያዋን ፍጥረታትን እንደ ወገኑ፥ እንስሳትንና ተንቀሳቃሾችን የምድር አራዊትንም እንደ ወገኑ፥ ታውጣ፥” እንዲሁም ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ሄዋፐ ጉየ ሀዋዳን ያጊደ ሃሳዬዳ፤ “ደኡዋን ደእያ መታቱ ባረንቱ ቆሙዋን ቆሙዋን: መሄቱ፥ ቢታና ጎሸትያ መታቱነ ዶአቱ ባረንቱ ቆሙዋን ቆሙዋን ቢታ ቦላን ከስኖ” ያጌዳ፤ ሀኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay hewaappe guyye hawaadan yaagiide haasayeedda; «De'uwaan de'iyaa med'etatuu barenttu k'ommuwaan k'ommuwaan: mehetuu, biittaana gooshettiyaa med'etatuunne do'atuu barenttu k'ommuwaan k'ommuwaan biittaa bollan kesino» yaageedda; haneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Xoossi, «Shemppora diza medheteththati ba qommon qommon meheti, biittara gooshettiza medheteththatinne do7ati ba qommon qommon biitta bolla kezetto» giin hanides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጾሲ፥ «ሼምፖራ ዲዛ ሜቴቲ ባ ቆሞን ቆሞን ሜሄቲ፥ ቢታራ ጎሼቲዛ ሜቴቲኔ ዶኣቲ ባ ቆሞን ቆሞን ቢታ ቦላ ኬዜቶ» ጊን ሃኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ፆሳይ፥ “ደኦይ ደእያ መተት ኤንታ ቆሞን ቆሞን፥ መሄታ፥ ሳአራ ጎሸትያ መተታነ ዶአታ ኤንታ ቆሞን ቆሞን ቢታይ ከሶ” ያግን ሀንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Xoossay, “De7oy de7iya medhetethati enta qommon qommon, meheta, sa7ara gooshetiya medhetethatanne do7ata enta qommon qommon biittay kesso” yaagin hanis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ፣ “ምድር ሕያዋን ፍጡራንን እንደየወገናቸው፣ ከብቶችን፣ በምድር ላይ የሚሳቡ ፍጡራንንና የዱር እንስሳትን እያንዳንዱን እንደ ወገኑ ታስገኝ” አለ፤ እንዳለውም ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር “ምድር ሕይወት ያላቸው ፍጥረቶችን፥ እንደየዐይነታቸው እንስሶችን፥ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶችንና አራዊትን እንደየዐይነታቸው ታስገኝ” አለ፤ እንዲሁም ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ “ምድሪ፥ ህይወት ዘለዎ በብዓይነቱ ፍጥረት፥ እንስሳን፥ በብወገኑ ዝንቀሳቐስን፥ ኣራዊትን ተውፅእ” በለ፤ ከምኡውን ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ድማ ምድሪ ህያው ነፍሲ ዝለዎ በብዓይነቱ እንስሳን ለመምታን ኣራዊት ምድርን በብዓይነቱ ተውጽእ በለ። ከምኡ’ውን ኮነ።