Genesis 1:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ንእንስሳታት ምድሪ ከከም ዓሌቶም፡ ከብቲ ድማ ከከም ዓሌቶም፡ ንዅሎም ኣብ ምድሪ ዚሰግሩ እንስሳታት ድማ ከከም ዓሌቶም ፈጠሮም። ኣምላኽ ድማ ጽቡቕ ምዃኑ ረኣየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም የምድር አራዊትን እንደየወገኑ፥ እንስሳትንም እንደየወገኑ፥ በምድር የሚንቀሳቀሰውንም ሁሉ እንደየወገኑ አደረገ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደሆነ አየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር የምድር አራዊትን እንደ ወገኑ አደረገ፥ እንስሳውንም እንደ ወገኑ፥ የመሬት ተንቀሳቃሾችንም እንደ ወገኑ አደረገ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር የምድር አራዊትን እንደ ወገኑ አደረገ፥ እንስሳውንም እንደ ወገኑ፥ የመሬት ተንቀሳቃሾችንም እንደ ወገኑ አደረገ፥ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደሆነ አየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ዶአቱዋ ኡንቱንቱ ቆሙዋን ቆሙዋን፥ መሄቱካ ኡንቱንቱ ቆሙዋን ቆሙዋን፥ ቢታና ጎሸትያ መታቱዋካ ኡባ ኡንቱንቱ ቆሙዋን ቆሙዋን መዳ። ጾሳይ ሄዌ ሎአ ግድያዋ በኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay do'atuwaa unttunttu k'ommuwaan k'ommuwaan, mehetuukka unttunttu k'ommuwaan k'ommuwaan, biittaana gooshettiyaa med'etatuwaakka ubbaa unttunttu k'ommuwaan k'ommuwaan med'd'eedda. S'oossay hewe lo"a gidiyaawaa be'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi do7ata istta qommon qommon, mehetakka istta qommon qommoninne biittara gooshettiza medheteththatakka ubbaa istta qommon qommon medhdhides; hessika lo7o gididayssa Xoossi be7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ዶኣታ ኢስታ ቆሞን ቆሞን፥ ሜሄታካ ኢስታ ቆሞን ቆሞኒኔ ቢታራ ጎሼቲዛ ሜቴታካ ኡባ ኢስታ ቆሞን ቆሞን ሜዴስ፤ ሄሲካ ሎኦ ጊዲዳይሳ ጾሲ ቤኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳዳ ኦድ ኤንታ ኡባ መስ። ፆሳይ ሄስ ሎኦ ግድዳይሳ በእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessada oothidi enta ubbaa medhis. Xoossay hessi lo77o gididaysa be7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ኤሎሂም) የዱር እንስሳትን እንደየወገናቸው፣ ከብቶችን እንደየወገናቸው፣ እንዲሁም በምድር ላይ የሚሳቡ ፍጡራንን እንደየወገናቸው አደረገ። እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ይህ መልካም እንደ ሆነ አየ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ዐይነት እግዚአብሔር የምድር አራዊትን በየዐይነቱ፥ እንስሶችን በየዐይነታቸው በምድር ላይ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶችን በየዐይነታቸው ፈጠረ። እግዚአብሔርም ይህ መልካም መሆኑን አየ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ ኣራዊት ምድሪ በብወገኑ፥ እንስሳ በብወገኑ፥ ኵሉ ዝንቀሳቐስውን በብወገኑ ገበረ። እግዚኣብሄር ድማ ፅቡቕ ከም ዝኾነ ረአየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ከኣ ኣራዊት ምድሪ በብዓይነቱን እንስሳ በብዓይነቱን ኩሉ ለምምታ ምድሪ ኽኣ በብዓይነቱ ገብረ። ኣምላኽ ስማ ጽቡቕ ከም ዝኾነ ረኣየ።