Genesis 1:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣምላኽ፡ ብመልክዕና፡ ብኣምሳልና ሰባት ንግበር፡ ኣብ ልዕሊ ዓሳታት ባሕሪ፡ ኣብ ልዕሊ ኣዕዋፍ ሰማይ፡ ኣብ ልዕሊ ጥሪትን ኣብ ልዕሊ ዅሎም ኣብ ብዘላ ምድሪ ዚስሕቡ እንስሳታትን ይገዝኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም አለ፥ “ሰውን በአርኣያችንና በአምሳላችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሣዎችንና የምድር አራዊትን፥ የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድርም ላይ የሚንቀሳቀሱትን ሁሉ ይግዛ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም አለ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም አለ፦ “ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፥ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ስሚደ ጾሳይ፥ “አሳ ኑ ሌምሱዋን ኑና ማላትሲደ አነ መይተ፤ ኡንቱንቱ አባ ሞልያ፥ ሳሉዋ ካፉዋ፥ ቢታ ቦላ ዎጽ ቃጽያ መታ ኡባ ሞድኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe simmiide S'oossay, «Asaa nu leemisuwaan nuuna malattisiidde ane med'd'oytte; unttunttu abbaa moliyaa, saluwaa kafuwaa, biittaa bolla wos's'i k'aas's'iyaa med'etaa ubbaa mooddino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe simmiin Xoossi, «Ane as nu leemison nuna misatissidi medhdhoos; istti abba moleta, salo kafota, meheta, biitta bolla woxxi qaaxxiza medheteththata ubbaa haaretto» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ሲሚን ጾሲ፥ «ኣኔ ኣስ ኑ ሌሚሶን ኑና ሚሳቲሲዲ ሜስ፤ ኢስቲ ኣባ ሞሌታ፥ ሳሎ ካፎታ፥ ሜሄታ፥ ቢታ ቦላ ዎጺ ቃጺዛ ሜቴታ ኡባ ሃሬቶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ስምን፥ ፆሳይ፥ “አሰ ኑና ዳንስድ አነ መኦስ። ኤንቲ አባ ሞሉዋ፥ ሳሎ ካፎታ፥ ቢታ ቦላ ዎፅ ቃፅያ መተ ኡባ ሃሮ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe simmin, Xoossay, “Ase nuna daanisidi ane medhoos. Enti abba moluwa, salo kafota, biitta bolla woxi qaaxiya medhetetha ubbaa haaro” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ፣ “ሰውን በመልካችን፣ በአምሳላችን እንሥራ፤ በባሕር ዓሦች፣ በሰማይ ወፎች፣ በከብቶች፣ በምድር ሁሉ ላይ፣ እንዲሁም በምድር በሚሳቡ ፍጡራን ሁሉ ላይ ሥልጣን ይኑራቸው” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር “ሰውን በመልካችንና በአምሳያችን እንፍጠር፤ ሰዎችም በባሕር ውስጥ በሚኖሩ ዓሣዎች፥ በሰማይ በሚበርሩ ወፎች፥ በእንስሶችና በምድር ላይ በደረታቸው እየተሳቡ በሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶች፥ እንዲሁም በምድር ሁሉ ላይ ሥልጣን ይኑራቸው” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ “ብመልክዕና ኸም ምስልና ሰብ ንፍጠር። ንዓሳ ባሕርን ነዕዋፍ ሰማይን ንእንስሳን፥ ንዅላ ምድርን ንዅሉ ኣብ ምድሪ ዝንቀሳቐስን ይግዝኡ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ክኣ ብመልክዕና ኸም ምስልና ሰብ ንግበር ንዓሳ ባሕርን ነዕዋፍ አማይን ንእንስሳን ንብዘላ ምድርን ኣብ ምድሪ ለመም ንዝብል ኩሉ ለመምታን ይግዝኡ በለ።