Genesis 1:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ድማ ባረኾም፡ ፍረዩ፡ ተባዝሑ፡ ኣብ ምድሪ ተቐመጡ፡ ኣማዕብልዋ። ኣብ ልዕሊ ዓሳታት ባሕርን ኣብ ልዕሊ ኣዕዋፍ ሰማይን ኣብ ልዕሊ ኩሉ ኣብ ምድሪ ዝንቀሳቐስ ህያው ፍጡርን ግዝኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ባረካቸው፤ እንዲህም አላቸው፥ “ብዙ፤ ተባዙ፤ ምድርንም ሙሉአት፤ ግዙአትም፤ የባሕርን ዓሣዎችንና የምድር አራዊትን፥ የሰማይ ወፎችንና እንስሳትንም ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው። ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት፥ ግዙአትም፤ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው፦ ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት፥ ግዙአትም፥ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጊደ አንጄዳ፤ “የለትተ፤ ጮርተ፤ ሀ ሳኣ ኩምተነ ሞድተ፤ አባ ሞልያ፥ ሳሉዋ ካፉዋነ ቢታ ቦላ ዎጽ ቃጽያ፥ ደኡዋን ደእያ መታ ኡባ ሞድተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay unttuntta hawaadan yaagiide anjjeedda; «Yelettite; c'orite; ha sa'aa kumitenne mooddite; abbaa moliyaa, saluwaa kafuwaanne biittaa bolla wos's'i k'aas's'iyaa, de'uwaan de'iyaa med'etaa ubbaa mooddite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi isttas, «Yelettite; corattite; hayssa biittaa kumitenne haarite; abba mole, salo kafotanne biitta bolla woxxi qaaxxiza, shemppora diza medheteththata ubbaa haarite» gi anjjides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ኢስታስ፥ «ዬሌቲቴ፤ ጮራቲቴ፤ ሃይሳ ቢታ ኩሚቴኔ ሃሪቴ፤ ኣባ ሞሌ፥ ሳሎ ካፎታኔ ቢታ ቦላ ዎጺ ቃጺዛ፥ ሼምፖራ ዲዛ ሜቴታ ኡባ ሃሪቴ» ጊ ኣንጂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ኤንታና፥ “የለትተ፥ ዳርተ፥ ሳአ ኩምተ፤ ሃርተ። አባ ሞሎ፥ ሳሎ ካፎታነ ቢታ ቦላ ዎፅ ቃፅያ፥ ደኦይ ደእያ መተ ኡባ ሃርተ” ያግድ አንጅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay entana, “Yeletite, darite, sa7a kumite; haarite. Abba molo, salo kafotanne biitta bolla woxi qaaxiya, de7oy de7iya medhetetha ubbaa haarite” yaagidi anjis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ፣ “ብዙ ተባዙ፤ ምድርን ሙሏት፤ ግዟትም፤ የባሕርን ዓሦች፣ የሰማይን ወፎች፣ እንዲሁም በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትን ሕያዋን ፍጡራንን ሁሉ ግዟቸው” ብሎ ባረካቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም “ብዙ፤ ተባዙ፤ ዘራችሁ ምድርን ይሙላ፤ ምድርም በቊጥጥራችሁ ሥር ትሁን፤ በባሕር ውስጥ በሚኖሩ ዓሣዎች፥ በሰማይ በሚበርሩ ወፎችና በምድር ላይ በሚንቀሳቀሱ ሕያዋን ፍጥረቶች ሁሉ ላይ ሥልጣን ይኑራችሁ” ብሎ ባረካቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ “ብዝሑን ተባዝሑን፥ ንምድሪ ምልእዋን ምለኽዋን፥ ንዓሳ ባሕርን ነዕዋፍ ሰማይን ኣብ ምድሪ ንዝንቀሳቐስ ኵሉ እንስሳን ግዝኡ” ኢሉ ባረኾም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ከኣ ባረኾም። ኣምላኽ ድማ ፈረዩን ተባዝሑን ንምድሪ ኽኣ ምልእውን ምለኽዋን፡ ንዓሳ ብሕርን ንዕዋፍ ሰማይን ኣብ ምድሪ ለመም ንዝብል ኩሉ እንስሳን ከኣ ግዝኡ በሎም።