Genesis 1:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ነቲ ሰማይ ሰማይ ኢሉ ሰመዮ፣ ምሸት ነበረ፣ ጽባሕ ከኣ ካልኣይ መዓልቲ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያን ጠፈር “ሰማይ” ብሎ ጠራው። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ያ መል​ካም እን​ደ​ሆነ አየ። ማታም ሆነ፤ ጥዋ​ትም ሆነ፤ ሁለ​ተ​ኛም ቀን ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ጠፈርን ሰማይ ብሎ ጠራው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሁለተኛ ቀን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር ጠፈርን “ሰማይ” ብሎ ጠራው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሁለተኛ ቀን ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ሄ ጉፋንዋ “ሳሉዋ” ጊደ ሱንዳ። ሳአይ ቃሜዳነ ዎንቴዳ፤ ሄዌነ ላኤን ጋላሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay he guufantsuwaa «Saluwaa» giide suntseedda. Sa'ay k'ammeeddanne wontteedda; hewenne laa'entso gallassaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi he gufanththoza, «Salo» gi sunththides. Gadey qammidessinne wontides; hessika nam7anththo gallassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ሄ ጉፋንዛ፥ «ሳሎ» ጊ ሱንዴስ። ጋዴይ ቃሚዴሲኔ ዎንቲዴስ፤ ሄሲካ ናምኣን ጋላሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ሄ ጉፋንዋ፥ “ሳሎ” ግድ ሱንስ። ሳእ ቃምስ፤ ዎንትስ፤ ሄስ ናምአን ጋላሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay he gufanthuwa, “Salo” gidi sunthis. Sa7i qammis; wontis; hessi nam7antho gallasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ጠፈርን “ሰማይ” ብሎ ጠራው። መሸ፤ ነጋም፤ ሁለተኛ ቀን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ጠፈርን “ሰማይ” ብሎ ጠራው። ቀኑ መሸ፥ ሌሊቱም ነጋ፤ ሁለተኛ ቀን ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ ነቲ ጠፈር “ሰማይ” ኢሉ ሰመዮ። ምሸት ኮነ፤ ጊሓትውን ኮነ፤ ካልአይቲ መዓልቲ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ክኣ ነቲ ጠፈር ሰማይ ኣውጽኣሉ። ምሸት ኮነ ብጊሓትውን ኮነ፡ ካልኣይቲ መዓልቲ።