Genesis 1:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣምላኽ፡ “ኣብ ትሕቲ ሰማይ ዘሎ ማያት ኣብ ሓደ ቦታ ይእከብ፡ እቲ ደረቕ ምድሪ ድማ ይግለጽ” በለ። ከምኡ ድማ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከሰ​ማይ በታች ያለው ውኃ በአ​ንድ ስፍራ ይሰ​ብ​ሰብ፥ የብ​ሱም ይገ​ለጥ አለ፤ እን​ዲ​ሁም ሆነ። ከሰ​ማይ በታች ያለው ውኃም በመ​ጠ​ራ​ቀ​ሚ​ያው ተሰ​በ​ሰበ፤ የብ​ሱም ተገ​ለጠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም። ከሰማይ በታች ያለው ውኃ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ፥ የብሱም ይገለጥ አለ እንዲሁም ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም፦ “ከሰማይ በታች ያለው ውኃ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ፥ የብሱም ይገለጥ” አለ፤ እንዲሁም ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ሄዋፐ ጉየ ሀዋዳን ያጊደ ሃሳዬዳ፤ “ሳሉዋፐ ጋርሳና ደእያ ሃይ እትሳን ኤሎ፤ መላ ሳአይ ቆንጮ” ያጌዳ፤ ሄዋፐ ጉይያን ሀኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay hewaappe guyye hawaadan yaagiide haasayeedda; «Saluwaappe garssanna de'iyaa haatsay ittisaan eello; mela sa'ay k'onc'c'o» yaageedda; hewaappe guyyiyaan haneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Xoossi, «Saloppe garsara diza haaththi issison shiiqi eelliko mela biittay qoncco» giin hanides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጾሲ፥ «ሳሎፔ ጋርሳራ ዲዛ ሃ ኢሲሶን ሺቂ ኤሊኮ ሜላ ቢታይ ቆንጮ» ጊን ሃኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ፆሳይ፥ “መላ በሳይ ቆንጫናዳ ሳሎፐ ጋርሳን ደእያ ሃ ኡባይ እስ በሲ ሺቆ” ያግን ሀንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Xoossay, “Mela bessay qoncanaada Salope garsan de7iya haathi ubbay issi bessi shiiqo” yaagin hanis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ፣ “ከሰማይ በታች ያለው ውሃ በአንድ ስፍራ ይከማች፤ ደረቁ ምድር ይገለጥ” አለ፤ እንዳለውም ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር “የብሱ ግልጥ ሆኖ እንዲታይ ከሰማይ በታች ያለው ውሃ ሁሉ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ” አለ፤ እንዲሁም ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ “እቲ ኣብ ትሕቲ ሰማይ ዘሎ ማያት ናብ ሓደ ቦታ ይተኣከብ፤ እቲ ንቑፅ መሬት ከዓ ይረአ” በለ፤ ከምኡውን ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ድማ እቲ ንቑጽ ማንቲ ኪርኤስ፡ እቲ ኣብ ትሕቲ ሰማይ ዘሎ ማያት ናብ ሓንቲ ቦታት ይተኣከብ፡ በለ። ከምኡ ድማ ኾነ።